Exodus 8:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ንኣሮን ንገሮ፡ በትርኻ ዘርጊሕካ ኣብ ምድሪ ግብጺ ቁማል ምእንቲ ኺኸውን፡ ሓመድ እታ ምድሪ ወቕዓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “አሮንን፦ ‘በትርህን በእጅህ ዘርጋ፤ የምድሩንም ትቢያ ምታ’ በለው፤ ቅማልም በግብፅ ሀገር ሁሉ በሰውና በእንስሳ ላይ ይወጣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። አሮንን። በትርህን ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ቅማል እንዲሆን የምድሩን ትቢያ ምታ በለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሙሴን አለው፦ “ማልደህ ተነሣ፥ በፈርዖንም ፊት ቅረብ፤ እነሆ እርሱ ወደ ውኃ ይወርዳል፤ እንዲህም በለው፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ እንዲያገለግለኝ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሳ “ኔን አሮና፥ ‘ነ ጻምኣ ምጫደ፥ ቢታ ባና ሾጫ’ ያጋደ ኦዳ። ግብጼ ቢታ ኡባን ባናይ ጩቻ ከሳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hewaappe guyyiyaan, Musa «Neeni Aaroona, ‹Ne s'am"aa mic'c'aade, biittaa baana shoc'a› yaagaade oda. Gibs'e biittaa ubbaan baanay c'uuchchaa kessanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAY Muse, «Neni Aaroones, ‹Ne guufezara, biitta gudulla shoca› ga; izi shocikko Gibxe biitta ubbaan gudullay cuuch gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ሙሴ፥ «ኔኒ ኣሮኔስ፥ ‹ኔ ጉፌዛራ፥ ቢታ ጉዱላ ሾጫ› ጋ፤ ኢዚ ሾጪኮ ጊብጼ ቢታ ኡባን ጉዱላይ ጩች ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ሙሰኮ “አሮን ባ ፃምአ ደንድ ቢታ ባና ሾጫና መላ ኦዳ። ግብፀ ቢታ ኡባን ደእያ ባናይ ቦፀ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Goday Museko “Aaroni ba xam7a denthidi biitta baana shocana mela oda. Gibxe biitta ubban de7iya baanay boxe gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “አሮንን ‘በትርህን ሰንዝረህ የምድርን ትቢያ ምታ’ በለው፤ ከዚያም በግብፅ ምድር ያለው ትቢያ ሁሉ ተናካሽ ትንኝ ይሆናል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴን “የምድሩን ትቢያ በበትሩ እንዲመታ ለአሮን ንገረው፤ በግብጽም አገር ሁሉ ትቢያው ወደ ተናካሽ ትንኝነት ይለወጣል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ንኣሮን፥ ‘በትርኻ ዘርግሕ፤ ነቲ ሓመድ ምድሪ ውቕዓዮ፤ ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ድማ ቓርማ ክኸውን እዩ’ ኢልካ ንገሮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ንኣሮንን፡ በትርኻን ዘርግሕ ነቲ ደበቑበቛ ምድሪ ውቕዓዮ፡ ኣብ ኩላ ምድሪ ግብጺ ድማ ጻጹት ኪኸውን እዩ በሎ።