Exodus 8:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ የሆዋ ንሙሴ፡ ኣንጊህካ ተንሲእካ ኣብ ቅድሚ ፈርኦን ደው በሎ። ርኣዩ፣ ናብ ማይ ይወጽእ፤ በሎ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ህዝበይ ንኸገልግሉኒ ይኺዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “ማልደህ ተነሣ፤ በፈርዖንም ፊት ቁም፤ እነሆ፥ እርሱ ወደ ውኃ ይወርዳል፤ እንዲህም በለው፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በምድረ በዳ እንዲያመልኩኝ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ማልደህ ተነሣ፥ በፈርዖንም ፊት ቁም፤ እነሆ እርሱ ወደ ውኃ ይወርዳል፤ እንዲህም በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲያገለግለኝ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም እንዲሁ አደረገ፤ በፈርዖን ቤት፥ በአገልጋዮቹም ቤቶች ውስጥ ብዙ የዝንብ መንጋ መጣ፤ በግብጽም ምድር ሁሉ ላይ፤ ከዝንቡ መንጋ የተነሣ ምድር ተበላሸች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ጉራን ደንዳደ፥ ካቲ ሻፋ ቢሽን አናና ጋከታደ ኔን አ፥ ‘መና ጎዳይ ያጌ፤ “ታዉ ኦና ማላ፥ ታ አሳ የዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Musa, «Guuran denddaade, kaatii shaafaa biishshin aanana gakettaade neeni Aa, ‹Med'inaa Goday yaagee; «Taw ootsana mala, ta asaa yedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Muses, «Wontta maaladora dendada, kawozi shaafa bishin izara gaaggada neni iza, ‹GODAY taas goynnana mala ta asaa yedda;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሙሴስ፥ «ዎንታ ማላዶራ ዴንዳዳ፥ ካዎዚ ሻፋ ቢሺን ኢዛራ ጋጋዳ ኔኒ ኢዛ፥ ‹ጎዳይ ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሙሰ፥ “ጉራ ደንዳዳ፥ ካዎይ ሻፋ ብሽን እያራ ጋሄታዳ፥ ‘ጎዳይ፥ ታና ጎይናና መላ ታ አሳ የዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Muse, “Guura dendada, kawoy Shaafa bishin iyara gahetada, ‘Goday, tana goyinnana mela ta asaa yedda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን እንዲህ አለው፤ “በጧት ተነሥተህ ፈርዖን ወደ ውሃ በሚወርድበት ጊዜ ከፊቱ ቀርበህ እንዲህ በለው፤ ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚለው ይህ ነው፤ ያመልኩኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤ “ነገ ጠዋት በማለዳ ወደ ንጉሡ ሄደህ ወደ ወንዝ ሲወርድ አግኘው፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ ‘ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ ኸምዙይ በሎ፦ “ኣንጊህኻ ተስእ፤ ፈርዖን ናብ ማይ እንትወርድ ኣብ ቅድሚኡ ደው በል። እግዚኣብሄር፥ ምእንቲ ኸገልግለኒ ንህዝበይ ክኸይድ ስደድ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ ጽባሕ ኣንጊህካ ተንስእ፡ ናብ ቅድሚ ፈርኡን ከኣ ደው በል። እንሆ ናብ ማይ ይወጽእ ኣሎ እሞ በሎ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ንህዝበይ ኬገልግለኒ ይኺድ ሕደጎ።