Exodus 9:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በረድ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ንዅሎም ኣብ መሮር ዝነበሩ ሰባትን እንስሳን ወቕዖም። በረድ ድማ ንዅሎም ተኽልታት መሮር ወቒዑ ንዅሎም ኣእዋም መሮር ሰበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በረ​ዶ​ውም በግ​ብፅ ሀገር ሁሉ በሜዳ ያለ​ውን ሁሉ ሰው​ንና እን​ስ​ሳን መታ፤ በረ​ዶ​ውም የእ​ር​ሻን ቡቃያ ሁሉ መታ። የጫ​ካ​ው​ንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በረዶውም በግብፅ አገር ሁሉ በሜዳ ያለውን ሁሉ ሰውንና እንስሳን መታ፤ በረዶውም የእርሻን ቡቃያ ሁሉ መታ፥ የአገሩንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በረዶውም በግብጽ ምድር ሁሉ በሜዳ ያለውን ሁሉ ከሰው እስከ እንስሳ መታ፤ የእርሻን ቡቃያ መታ፥ በረዶውም የአገሩን ዛፍ ሁሉ ሰበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ሻቻይ ግብጼ ቢታ ኡባ ጋደን ደእያ ኡባባ፥ አሳካ መህያካ ሾጬዳ፤ ጋደን ዶሌዳባ ኡባ ዱገ ዛሪደ ብዶዬዳ፤ ም ኡባ መንሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He shachchay Gibs'e biittaa ubbaa gaden de'iyaa ubbabaa, asaakka mehiyaakka shoc'eedda; gaden doleeddabaa ubbaa duge zaariide bidoyeedda; mitsaa ubbaa mentsereetseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He shachchay Gibxe biitta ubbaan gaden diza ubbaa, asakka mehekka shocides; biittafe mokkidaaz ubbaa duge zaaridi shocides; miththika ubbaa menththereththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ሻቻይ ጊብጼ ቢታ ኡባን ጋዴን ዲዛ ኡባ፥ ኣሳካ ሜሄካ ሾጪዴስ፤ ቢታፌ ሞኪዳዝ ኡባ ዱጌ ዛሪዲ ሾጪዴስ፤ ሚካ ኡባ ሜንሬዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ሻቻይ ግብፀን ደእያ አሳነ መህያ ሾጭስ። ጋደን ደእያባ፥ ምነ ማታ ኡባ ይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He shachay Gibxen de7iya asaanne mehiya shocis. Gaden de7iyaba, mithinne maata ubbaa dhaysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመላው ግብፅ በረዶ በመስክ ላይ ያለውን ሁሉ፣ ሰዎችንና እንስሳትንም መታ፤ በመስክ ላይ የበቀለውን ሁሉ አጠፋ፤ ዛፉን ሁሉ ባዶ አስቀረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በረዶው በግብጽ ምድር ሁሉ በሜዳ የተገኘውን ማንኛውንም ነገር ሕዝቡንና እንስሶቹን ጭምር ጨፈጨፈ፤ በሜዳ ላይ ያለውን አትክልት ሁሉ መታ፤ ዛፎችንም ሁሉ ሰባበረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ በረድ ከዓ ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ኣብ በረኻ ንዘሎ ዅሉ፥ ካብ ሰብ ክሳዕ እንስሳ ወቕዐ፤ ንዝነበረ በቝሊ ግራውቲ ኣጥፍአ፤ ንዅሉ ኣእዋም በረኻ ኸዓ ሰባበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ በረድ ከኣ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ኣብ መሮር ንዘሎ ኹሉ፡ ካብ ሰብ ክሳዕ እንስሳ ወቕዔ፡ እቲ በረድ ድማ ንኹሉ ኣእዋም መሮርውን ሰባበሮ።