Exodus 9:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስገም ኣብ እዝኒ ነበረ እሞ፡ ልሕጺ እንጣጢዕን ስገምን ተሃረመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተልባውና ገብሱ ተመታ፤ ገብሱ አሽቶ፥ ተልባውም አፍርቶ ነበርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ገብሱ እሸቶ ተልባውም ኣፍርቶ ነበርና ተልባና ገብሱ ተመታ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ገብሱና ተልባው ተመታ፤ ገብሱ ገና እሸት ተልባውም እንቡጥ ስለ ነበረ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታልባይ ጪሼዳ ድራዉነ ባንጋይ ትሼዳ ድራዉ፥ ታልባይነ ባንጋይ ሻቻን ባዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Talbbay c'iisheedda dirawunne banggay tisheedda diraw, talbbaynne banggay shachchan bayeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ciiyida kaththaynne tiyattida kaththay wuri dhaydes; gido attiin ciiyonttanne tiyattontta buro gakkiza kaththaa shachchay qohibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጪዪዳ ካይኔ ቲያቲዳ ካይ ዉሪ ይዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጪዮንታኔ ቲያቶንታ ቡሮ ጋኪዛ ካ ሻቻይ ቆሂቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታልባይ ጪሸ፥ ባንጋይ ቆርፃ ግድያ ግሾ ኡባይ ሻቻን ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Talbay ciishshe, bangay qorxa gidiya gisho ubbay shachan dhayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተልባው አብቦ፣ ገብሱም ፍሬ ይዞ ስለ ነበር፣ ተልባውና ገብሱ ከጥቅም ውጭ ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ገብስ ገና እሸት፥ ተልባውም ገና በማበብ ላይ ስለ ነበር አንድም ሳይቀር በሙሉ ተበላሸ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስገም ሸዊቱ፥ እንጣጢዕውን ፈርዩ ነበረ እሞ ጠፍአ።
Amharic Tigrinya 2011
ስገም ሰዊት፡ እንጣጢዕ ከኣ ጉዑ ነበረ እሞ፡ እቲ ስገምን እንጣጢዕን ተወቕዔ።