Ezekiel 1:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንተ ኣመሳሳሊ ገጾም ግና፡ እቶም ኣርባዕተ ገጽ ሰብ፡ ገጽ ኣንበሳ ድማ ብየማናይ ሸነኽ ነበሮም። ኣርባዕቲኦም ድማ ብጸጋም ገጽ ብዕራይ ነበሮም። እቶም ኣርባዕተ እውን ገጽ ንስሪ ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የፊ​ታ​ቸው አም​ሳያ እን​ደ​ዚህ ነው፦ ለአ​ራቱ ሁሉ በቀ​ኛ​ቸው የሰው ፊትና የአ​ን​በሳ ፊት አላ​ቸው፤ ለአ​ራ​ቱም ሁሉ በግ​ራ​ቸው የእ​ን​ስሳ ፊትና የን​ስር ፊት አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የፊታቸው አምሳያ እንደ ሰው ፊት ነበረ፥ ለአራቱም በስተ ቀኛቸው እንደ አንበሳ ፊት፥ በስተ ግራቸውም እንደ ላም ፊት ነበራቸው፥ ለአራቱም ደግሞ የንስር ፊት ነበራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የፊታቸውም ምስል የሰው ፊት፥ አራቱም በቀኝ በኩል የአንበሳ ፊት፥ በግራ በኩል የላም ፊት ነበራቸው፥ አራቱም ደግሞ የንስር ፊት ነበራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቶ እቶ እቶ ስን ባጋና አሳ ሶምኢ ደኤ፤ ኡሸቻ ባጋና ጋሙዋ ሶምኢ ደኤ፤ ቃይ ሀድርሳ ባጋና ቦራ ሶምኢ ደኤ፤ ቃይ ጉየ ባጋና አርጋን ሶምኢ ደኤ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttoo ittoo ittoo sintsa baggana asaa som"ii de'ee; ushechcha baggana gaammuwaa som"ii de'ee; k'ay haddirssa baggana booraa som"ii de'ee; k'ay guyye baggana arggantsaa som"ii de'ee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta ayfesoy hayssafe kaalli dizayssa mala; istta oyddatasikka issaas issaas sinththa baggara asa ayfeso malay dees; ushachcha baggara gaammo ayfeso malay, hadirsa baggara boora ayfeso malay, qasseka istta issaas issaas guye baggara golle ayfeso malay dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኣይፌሶይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ ማላ፤ ኢስታ ኦይዳታሲካ ኢሳስ ኢሳስ ሲን ባጋራ ኣሳ ኣይፌሶ ማላይ ዴስ፤ ኡሻቻ ባጋራ ጋሞ ኣይፌሶ ማላይ፥ ሃዲርሳ ባጋራ ቦራ ኣይፌሶ ማላይ፥ ቃሴካ ኢስታ ኢሳስ ኢሳስ ጉዬ ባጋራ ጎሌ ኣይፌሶ ማላይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ እሱዋስ እሱዋስ ስን ባጋራ አሳ ሶምኦይ ደኤስ፤ ኡሻቻ ባጋራ ጋሞ ሶምኦይ ደኤስ፤ ሀድርሳ ባጋራ ቦራ ሶምኦይ ደኤስ፤ ጉየ ባጋራ አርጋን ሶምኦይ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta issuwas issuwas sintha baggara asa som7oy de7ees; ushacha baggara gaammo som7oy de7ees; haddirsa baggara boora som7oy de7ees; guye baggara argantha som7oy de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፊታቸውም እንዲህ ነበር፤ አራቱም እያንዳንዳቸው የሰው ፊት ነበራቸው፤ በቀኝ በኩል የአንበሳ ፊት፣ በግራ በኩልም የበሬ ፊት ነበራቸው፤ እያንዳንዳቸውም ደግሞ የንስር ፊት ነበራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እያንዳንዱ ፍጥረት አራት የተለያዩ ፊቶች ነበሩት፤ ይኸውም ከፊት ለፊት የሰው መልክ የሚመስል፥ በስተቀኝ በኩል የአንበሳ መልክ፥ በስተግራ የበሬ ፊት፥ በስተ ኋላም የንስር መልክ የሚመስል ነበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስሊ ገፆም ገፅ ሰብ ይመስል፤ ኣርባዕቲኦም ከዓ በቲ የማናይ ወገኖም ገፅ ኣንበሳ፥ ኣርባዕቲኦም ድማ በቲ ፀጋማይ ወገኖም ገፅ ብዕራይ፥ ኣርባዕቲኦምውን ገፅ ንስሪ ነበሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ምስሊ ገጾም ገጽ ሰብ ይመስል። ኣርባዕቲኦም ከኣ በቲ የማናይ ወገኖም ገጽ ኣንበሳ፡ ኣርባዕቲኦም ድማ በቲ ጸጋማይ ወገኖም ገጽ ብዕራይ፡ ኣርባዕቲኦምውን ገጽ ንስሪ ነበሮም።