Ezekiel 1:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገጾም ከምዚ ነበረ፡ ኣኽናፎም ድማ ንላዕሊ ተዘርጊሑ ነበረ። ነፍሲ ወከፎም ክልተ ኣኽናፎም ተተሓሒዞም፡ ክልተ ድማ ንኣካላቶም ይሽፍኑ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ክን​ፋ​ቸ​ውም በላይ ተዘ​ር​ግቶ ነበር፤ የእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱም ሁለት ሁለት ክን​ፋ​ቸው የተ​ያ​ያዙ ነበሩ፤ ሁለት ሁለ​ቱም ገላ​ቸ​ውን ይከ​ድኑ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ክንፋቸውም በላይ ተዘርግቶ ነበር፥ የእያንዳንዱም ሁለት ሁለት ክንፋቸው የተያያዙ ነበሩ፥ ሁለት ሁለቱም ገላቸውን ይከድኑ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፊታቸው እንዲህ ነበረ። ክንፎቻቸውም ወደ ላይ ተዘርግተው ነበር፥ የእያንዳንዳቸውም ሁለት ክንፋቸው የተያያዙ ነበሩ፥ በሁለቱም ገላቸውን ይከድኑ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሶምኢ ሄዋ ማላቴ። ኡንቱንቱ ቀፊ ቦላዉ ምጨት ኡቴዳ፤ ኡንቱንቱ እቶ እቶ ላኡ ቀፊ ላኡ ባጋናካ ህንኮ መታ ቀፍያ ቦቼ፤ ቃይ ላኡ ቀፊ ኡንቱንቱ ቦላ ቦላ ካሜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
unttunttu som"ii hewaa malatee. Unttunttu k'efii bollaw mic'etti utteedda; unttunttu ittoo ittoo laa"u k'efii laa"u bagganakka hinkko med'etaa k'efiyaa bochchee; k'ay laa"u k'efii unttunttu bollaa bollaa kammee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta ayfesoy hessa misatees; istta qefey pude yangetti uttides; isttas issaas issaas nam7u nam7u qefey dees; issaa issaa qefey hankkoyssa qefera diishetti uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኣይፌሶይ ሄሳ ሚሳቴስ፤ ኢስታ ቄፌይ ፑዴ ያንጌቲ ኡቲዴስ፤ ኢስታስ ኢሳስ ኢሳስ ናምኡ ናምኡ ቄፌይ ዴስ፤ ኢሳ ኢሳ ቄፌይ ሃንኮይሳ ቄፌራ ዲሼቲ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ቀፈይ ቁ ግድ ምጨትድ ኡትስ፤ ኤንታ እሱዋ እሱዋ ናምኡ ቀፈይ ናምኡ ባጋራ ሀንኮ መተታ ቀፈይ ቦቼስ፤ ናምኡ ቀፈይ ኤንታ አሳተ ካሜስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta qefey dhoqu gidi micetidi uttis; enta issuwa issuwa nam7u qefey nam7u baggara hanko medhetethata qefey bochees; nam7u qefey enta asatethaa kammees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ ፊታቸው ይህን ይመስል ነበር፤ ክንፋቸውም ወደ ላይ ተዘርግቶ ነበር፤ እያንዳንዳቸው ሁለት ሁለት ክንፍ ነበራቸው፤ የእያንዳንዱም ክንፍ የሌላውን ክንፍ ይነካ ነበር፤ ሁለቱ ክንፎቻቸው ሰውነታቸውን ይሸፍኑ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእያንዳንዱ እንስሳ ሁለት ክንፎች ወደ ላይ ከፍ ብለው ከእነርሱ ቀጥሎ ያለውን ፍጥረት የክንፎች ጫፍ ይነኩ ነበር፤ የቀሩት ሁለቱ ክንፎቻቸው ግን ተጣጥፈው አካላቸውን ይሸፍኑ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣኽናፎምውን ብላዕሊ ተዘርጊሑ ነበረ፤ ናይ ነፍሲ ወከፍ ክልተ ኽንፊ፥ እታ ሓንቲ ምስቲ ናይቲ ሓደ እትላገብ፥ እተን ክልተ ድማ ኣካሎም ዝኸድና እየን።
Amharic Tigrinya 2011
ብላዕሊ ኸኣ ገጾምን ኣኽናፎምን ፍሉይ ነበረ። ናይ ነፍሲ ወከፍ ክልተ ክንፊ፡ እታ ሓንቲ ምስታ ናይቲ ሓደ እትላገብ፡ እተን ክልተ ድማ ንስጋኦም ዚኸድና እየን።