Ezekiel 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህያዋን ፍጡራት ድማ ከም በርቂ ኰይኖም ይጐዩን ተመለሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እን​ስ​ሶ​ቹም እንደ መብ​ረቅ አም​ሳያ ይሮ​ጡና ይመ​ለሱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንስሶቹም እንደ መብረቅ ምስያ ይሮጡና ይመለሱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕያዋኑም እንደ መብረቅ ብልጭታ ይሄዱና ይመለሱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ፓጻ መታቱ ዋልቃንዳን፥ ስንዉነ ጉየ ኤሌል ስመረቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha pas'a med'etatuu walk'k'antsaadan, sintsawunne guyye elleelli simerettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha shemppora paxa diza medheteththati wolqqanththi eeson wawaci giza mala yaanne haa simeretteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲ ዎልቃን ኤሶን ዋዋጪ ጊዛ ማላ ያኔ ሃ ሲሜሬቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ደኦን ደእያ መተት ዎልአንዳ ስንነ ጉየ ኤሶን ስመረቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha de7on de7iya medhetethati wol7anthada sinthenne guye eeson simeretoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍጡራኑም እንደ መብረቅ ብልጭታ ፍጥነት ወዲያ ወዲህ ይወረወሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፍጥረቶቹም እንደ መብረቅ ብልጭታ ወዲያና ወዲህ ተፈናጠሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም እንስሳ ኸዓ ኸም በርቂ ይጐዩን ይምለሱን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም እንስሳ ኸኣ ከም በርቂ ይጐዩን ይምለሱን ነበሩ።