Ezekiel 1:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኪኸዱ ኸለዉ፡ ብኣርባዕተ ሸነኻቶም ይመላለሱ ነበሩ፣ ኪኸዱ ኸለዉ ኸኣ ኣይምለሱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእየአራቱም ጐድናቸው ይሄዱ ነበር፤ ሲሄዱም ጀርባቸውን አይመልሱም ነበር። ከፍ ከፍ ያሉም ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእያራቱ ጐድናቸው ይሄዱ ነበር፤ ሲሄዱም አይገላመጡም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሲሄዱም በአራቱም ጎናቸው ይሄዱ ነበር፥ ሲሄዱም አይዞሩም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ብያ ዎደ ባረንቱ ስን ዛር ዎዳ ኦይዱ ባጋፐ እቱዋኮ ሀቃዋ ግዶፐነ ቢኖ፤ ሀ መታቱ ብያ ዎደ ይንግረትያዌ ዎራ ስመና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu biyaa wode barenttu sintsa zaari wotseedda oyddu baggaappe ittuwaakko hak'awaa gidooppenne biino; ha med'etatuu biyaa wode yinggiretiyaawe wora simmenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti biza wode medheteththati oyddu bagga yuuyana dandayeettes; medheteththati biza wode irzoti yaanne haa geettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ቢዛ ዎዴ ሜቴቲ ኦይዱ ባጋ ዩያና ዳንዳዬቴስ፤ ሜቴቲ ቢዛ ዎዴ ኢርዞቲ ያኔ ሃ ጌቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ብያ ዎደ ኦይዱ ባጋፈ አዉ ስሚድ ባነኮ ያ ሃ ስሞና ቦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti biya wode oyddu baggafe awu simmidi baaneko yaa haa simmonna boosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሚሄዱበት ጊዜም፣ ፍጡራኑ ወደሚዞሩበት ወደ አራቱ አቅጣጫ ሁሉ መንቀሳቀስ ይችሉ ነበር፤ ፍጡራኑ በሚሄዱበትም ጊዜ መንኰራኵሮቹ ወዲያና ወዲህ አይሉም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱም ከአራቱ አቅጣጫዎች ወደፈለጉት አቅጣጫ ወደ ሌላ ሳይዞሩ ቀጥ ብለው ይሄዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክኸዱ እንተለዉ፥ በርባዕተ ወገኖም ይኸዱ፤ እንትኸዱ ድማ ኣይምለሱን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኪኸዱ ኸለዉ፡ በርባዕተ ወገኖም ይኸዱ፡ ምስ ዚኸዱ ድማ ኣይምለሱን ነበሩ።