Ezekiel 1:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህያዋን ፍጡራት ምስ ተንቀሳቐሱ፡ እቶም መንኰራዅር ምስኦም ይኸዱ ነበሩ። እቶም ህያዋን ፍጡራት ካብ ምድሪ ምስ ተላዕሉ ድማ፡ እቶም መንኰራዅር ተላዒሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሄዱም ጊዜ ሠረገላዎች ከእነርሱ ጋር ይሄዳሉ። እንስሶቹም ከምድር ሲነሡ መንኰራኵሮቹም ከእነርሱ ጋር ይነሣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንስሶቹም በሄዱ ጊዜ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ሄዱ። እንስሶቹም ከምድር ከፍ ከፍ ባሉ ጊዜ መንኰራኵሮቹ ከፍ ከፍ አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕያዋኑም ሲሄዱ መንኮራኩሮቹም በአጠገባቸው ይሄዱ ነበር። እንስሶቹ ከምድር ሲነሱ መንኮራኩሮቹም ይነሱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ መታቱ ብያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ምይያን ሀ ይንግረቱ ጎንዶረቲኖ፤ ሄ መታቱ ቢታፐ ፑደ ደንድያ ዎደ፥ ሀ ይንግረቱካ ደንዲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha med'etatuu biyaa wode, unttunttu miyyiyaan ha yinggiretsatuu gonddoretiino; he med'etatuu biittaappe pude denddiyaa wode, ha yinggiretsatuukka denddiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha shemppora paxa diza medheteththati biza wode istta millen diza irzotikka beettes; he shemppora paxa diza medheteththati biittafe pude dendiza wode irzotikka isttara issife dendeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲ ቢዛ ዎዴ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲካ ቤቴስ፤ ሄ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲ ቢታፌ ፑዴ ዴንዲዛ ዎዴ ኢርዞቲካ ኢስታራ ኢሲፌ ዴንዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ መተት ብያ ዎደ፥ ኤንታ ምየን ደእያ ገርቶት ገንደረቶሶና። ሄ መተት ቢታፈ ፑደ ደንድያ ዎደ ገርቶትካ ደንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha medhetethati biya wode, enta miyen de7iya gertoti genderetoosona. He medhetethati biittafe pude dendiya wode gertotika dendoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕያዋኑ ፍጡራን ሲንቀሳቀሱ፣ በአጠገባቸው ያሉ መንኰራኵሮችም ይንቀሳቀሱ ነበር፤ ሕያዋኑ ፍጡራን ከምድር ከፍ ከፍ ሲሉ፣ መንኰራኵሮቹም አብረዋቸው ከፍ ከፍ ይሉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፍጥረቶቹ በተንቀሳቀሱ ቊጥር መንኰራኲሮቹ አብረዋቸው ይንቀሳቀሱ ነበር፤ ፍጥረቶቹ ከምድር ተነሥተው ከፍ በሚሉበትም ጊዜ መንኰራኲሮቹ አብረው ከፍ ይሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም እንስሳ ክኸዱ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ብጥቓኣቶም ይኸይድ ነበረ። እቶም እንስሳ ኻብ ምድሪ ልዕል ልዕል ክብሉ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ከዓ ብጥቃኣቶም ልዕል ልዕል ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም እንስሳ ኪኸዱ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር በብጥቓኦም ይኸይድ ነበረ። እቶም እንስሳ ኻብ ምድሪ ሓፍ ኪብሉ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር ከኣ ሓፍ ይብል ነበረ።