Ezekiel 1:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህያዋን ፍጡራት ምስ ተንቀሳቐሱ፡ እቶም መንኰራዅር ምስኦም ይኸዱ ነበሩ። እቶም ህያዋን ፍጡራት ካብ ምድሪ ምስ ተላዕሉ ድማ፡ እቶም መንኰራዅር ተላዒሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሄ​ዱም ጊዜ ሠረ​ገ​ላ​ዎች ከእ​ነ​ርሱ ጋር ይሄ​ዳሉ። እን​ስ​ሶ​ቹም ከም​ድር ሲነሡ መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮ​ቹም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ይነ​ሣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንስሶቹም በሄዱ ጊዜ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ሄዱ። እንስሶቹም ከምድር ከፍ ከፍ ባሉ ጊዜ መንኰራኵሮቹ ከፍ ከፍ አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕያዋኑም ሲሄዱ መንኮራኩሮቹም በአጠገባቸው ይሄዱ ነበር። እንስሶቹ ከምድር ሲነሱ መንኮራኩሮቹም ይነሱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ መታቱ ብያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ምይያን ሀ ይንግረቱ ጎንዶረቲኖ፤ ሄ መታቱ ቢታፐ ፑደ ደንድያ ዎደ፥ ሀ ይንግረቱካ ደንዲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha med'etatuu biyaa wode, unttunttu miyyiyaan ha yinggiretsatuu gonddoretiino; he med'etatuu biittaappe pude denddiyaa wode, ha yinggiretsatuukka denddiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha shemppora paxa diza medheteththati biza wode istta millen diza irzotikka beettes; he shemppora paxa diza medheteththati biittafe pude dendiza wode irzotikka isttara issife dendeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲ ቢዛ ዎዴ ኢስታ ሚሌን ዲዛ ኢርዞቲካ ቤቴስ፤ ሄ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲ ቢታፌ ፑዴ ዴንዲዛ ዎዴ ኢርዞቲካ ኢስታራ ኢሲፌ ዴንዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ መተት ብያ ዎደ፥ ኤንታ ምየን ደእያ ገርቶት ገንደረቶሶና። ሄ መተት ቢታፈ ፑደ ደንድያ ዎደ ገርቶትካ ደንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha medhetethati biya wode, enta miyen de7iya gertoti genderetoosona. He medhetethati biittafe pude dendiya wode gertotika dendoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕያዋኑ ፍጡራን ሲንቀሳቀሱ፣ በአጠገባቸው ያሉ መንኰራኵሮችም ይንቀሳቀሱ ነበር፤ ሕያዋኑ ፍጡራን ከምድር ከፍ ከፍ ሲሉ፣ መንኰራኵሮቹም አብረዋቸው ከፍ ከፍ ይሉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፍጥረቶቹ በተንቀሳቀሱ ቊጥር መንኰራኲሮቹ አብረዋቸው ይንቀሳቀሱ ነበር፤ ፍጥረቶቹ ከምድር ተነሥተው ከፍ በሚሉበትም ጊዜ መንኰራኲሮቹ አብረው ከፍ ይሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም እንስሳ ክኸዱ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ብጥቓኣቶም ይኸይድ ነበረ። እቶም እንስሳ ኻብ ምድሪ ልዕል ልዕል ክብሉ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ከዓ ብጥቃኣቶም ልዕል ልዕል ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም እንስሳ ኪኸዱ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር በብጥቓኦም ይኸይድ ነበረ። እቶም እንስሳ ኻብ ምድሪ ሓፍ ኪብሉ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር ከኣ ሓፍ ይብል ነበረ።