Ezekiel 1:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መንፈስ ናብ ዝኸዶ ቦታ ይኸዱ ነበሩ፣ መንፈሶም ናብኡ ይኸዱ ነበሩ። መንፈስ እቲ ህያው ፍጡር ኣብ መንኰርኰር ስለ ዝነበረ፡ መንኰርኰር ኣብ ልዕሊኦም ተላዕለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደመና ባለ​በት በዚያ መን​ፈስ አለ፤ እን​ስ​ሶቹ ይሄ​ዳሉ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮቹ ይነ​ሣሉ፤ የሕ​ይ​ወት መን​ፈስ በመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮች አለና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መንፈሱ ወደሚሄድበት ሁሉ እነርሱ ሄዱ፤ የእንስሶች መንፈስ በመንኰራኵሮቹ ውስጥ ነበረና መንኰራኵሮቹ በእነርሱ አጠገብ ከፍ ከፍ አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መንፈሱ ወደሚሄድበት ሁሉ እነርሱም ይሄዳሉ፥ የሕያዋኑ መንፈስ በመንኮራኩሮቹ ውስጥ ስለ ነበረ መንኮራኩሮቹም በእነርሱ አጠገብ ይነሡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ደኡዋ አያናይ ብያ ሀቃነ ሀ ይንግረቱካ ደንዲደ ቢኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሀ ደኡዋ አያናይ ይንግረቱዋ ግዶን ደእያ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
De'uwaa Ayyaanay biyaa hak'anne ha yinggiretsatuukka denddiide biino; ayaw gooppe, ha de'uwaa ayyaanay yinggiretsatuwaa giddon de'iyaa diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa Ayanay bizaso awakka istti beettes; ayanay istta giddon diza gishshas irzoti isttara issife pude dendeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ኣያናይ ቢዛሶ ኣዋካ ኢስቲ ቤቴስ፤ ኣያናይ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ኢርዞቲ ኢስታራ ኢሲፌ ፑዴ ዴንዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አያናይ ብያ አዉካ ኤንቲ ደንድድ ቦሶና። ሄስ ሀነይ፥ ደኦ አያናይ ገርቶታ ግዶን ደእያ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ayyaanay biya awuka enti dendidi boosona. Hessi haney, de7o Ayyaanay gertota giddon de7iya gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መንፈስ ወደሚሄድበት ሁሉ ይሄዳሉ፤ የሕያዋኑ ፍጡራን መንፈስ በውስጣቸው ስላለ መንኰራኵሮቹ አብረዋቸው ይነሣሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ፍጥረቶቹ መንፈስ ወደሚሄድበት አቅጣጫ ሁሉ በሚበርሩበት ጊዜ፥ መንኰራኲሮቹም አብረው ይበሩ ነበር፤ ይህም የሆነው የፍጥረቶቹ መንፈስ በመንኰራኲሮቹም ውስጥ ስለ ነበረ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብቲ እቲ መንፈስ ዝኸዶ ንሳቶምውን ይኸዱ ነበሩ፤ መንፈስ እቶም እንስሳ ኣብቲ መንኰራዅር ነበረ እሞ፥ እቲ መንኰራዅር ብጥቓኣቶም ልዕል ልዕል ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብቲ እቲ መንፈስ ዝኸዶ ንሳቶምውን ይኸዱ ነበሩ፡ መንፈስ እቶም እንስሳ ኣብቲ መንኰራዂር ነበረ እሞ፡ እቲ መንኰራዂር በብጥቓኦም ሓፍ ይብል ነበረ።