Ezekiel 1:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ከዱ፡ እዚኣቶም ከዱ። ደው ምስ በሉ ድማ ደው ኢሎም፤ ካብ ምድሪ ምስ ተላዕሉ ድማ፡ መንፈስ ህያዋን ፍጡራት ኣብ መንኰርኰር ስለ ዝነበረ፡ መንኰርኰር ኣብ ልዕሊኦም ተላዕለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሄ​ዱም ጊዜ ይሄ​ዳሉ፤ በቆ​ሙም ጊዜ ይቆ​ማሉ፤ በእ​ነ​ዚያ መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮች ውስጥ የሕ​ይ​ወት መን​ፈስ አለና ከም​ድር በተ​ነሡ ጊዜ መን​ኰ​ራ​ኵ​ሮቹ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ይነ​ሣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእንስሶች መንፈስ በመንኰራኵሮቹ ውስጥ ነበረና እነዚያ ሲሄዱ እነዚህ ይሄዱ ነበር፤ እነዚያም ሲቆሙ እነዚህ ይቆሙ ነበር፤ እነዚያም ከምድር ከፍ ከፍ ሲሉ መንኰራኵሮቹ በአጠገባቸው ከፍ ከፍ ይሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሕያዋኑ መንፈስ በመንኮራኩሮቹ ውስጥ ስለ ነበረ ሲሄዱ ይሄዳሉ፥ ሲቆሙ ይቆማሉ፥ ከምድር ሲነሡ መንኮራኩሮቹም በአጠገባቸው ይነሣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ መታቱ ብያ ዎደ፥ ይንግረቱካ ቢኖ፤ መታቱ ኤቂያ ዎደ፥ ይንግረቱካ ኤቂኖ፤ ቃይ መታቱ ቢታፐ ፑደ ደንድያ ዎደ፥ ይንግረቱ ኡንቱንቱና እትፐ ደንዲኖ። አያዉ ጎፐ፥ ደኡዋ አያናይ ይንግረቱዋ ግዶን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha med'etatuu biyaa wode, yinggiretsatuukka biino; med'etatuu ek'k'iyaa wode, yinggiretsatuukka ek'k'iino; k'ay med'etatuu biittaappe pude denddiyaa wode, yinggiretsatuu unttunttunna ittippe denddiino. Ayaw gooppe, De'uwaa Ayyaanay yinggiretsatuwaa giddon de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
De7oy diza medheteththati biza wode irzotikka beettes; istti eqqiza wode irzotikka eqqeettes; qasse irzoti isttara issife pude dendeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴኦይ ዲዛ ሜቴቲ ቢዛ ዎዴ ኢርዞቲካ ቤቴስ፤ ኢስቲ ኤቂዛ ዎዴ ኢርዞቲካ ኤቄቴስ፤ ቃሴ ኢርዞቲ ኢስታራ ኢሲፌ ፑዴ ዴንዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ደኦ አያናይ ገርቶታ ግዶን ደእያ ግሾ፥ መተት ብያ ዎደ ገርቶት ቦሶና፤ መተት ኤቅያ ዎደ ገርቶት ኤቆሶና፤ መተት ቢታፈ ፑደ ደንድያ ዎደ ገርቶት ኤንታራ ደንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
De7o Ayyaanay gertota giddon de7iya gisho, medhetethati biya wode gertoti boosona; medhetethati eqiya wode gertoti eqoosona; medhetethati biittafe pude dendiya wode gertoti entara dendoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍጡራኑ ሲንቀሳቀሱ ይንቀሳቀሳሉ፤ ፍጡራኑ ቀጥ ብለው ሲቆሙ እነርሱም ይቆማሉ፤ ፍጡራኑ ከምድር ከፍ ከፍ ሲሉ፣ የሕያዋኑ ፍጡራን መንፈስ በውስጣቸው ስላለ መንኰራኵሮቹ አብረዋቸው ይነሣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የፍጥረቶቹ መንፈስ በመንኰራኲሮቹም ውስጥ በመኖሩ ፍጥረቶቹ በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ አብረው ይንቀሳቀሳሉ፤ ሲቆሙም አብረው ይቆማሉ፤ ከመሬት ወደ አየር በሚመጥቁበትም ጊዜ፥ አብረው ይመጥቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መንፈስ እቶም እንስሳ ኣብቲ መንኰራዅር ስለ ዝነበረ፥ ንሳቶም ክኸዱ እንተለዉ፥ ይኸይድ፤ ንሳቶም ደው ክብሉ እንተለዉ፥ እቲ መንኰራዅር ከዓ ብጥቓኣቶም ልዕል ልዕል ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
መንፈስ እቶም እንስሳ ኣብቲ መንኰራዂር ስለ ዝነበረ፡ ንሳቶም ኪኸዱ ኸለዉ፡ ይኸይድ፡ ንሳቶም ደው ኪብሉ ኸለዉ፡ ደው ይብል፡ ንሳቶም ካብ ምድሪ ሓፍ ኪብሉ ኸለዉ፡ እቲ መንኰራዂር ከኣ በብጥቓኦም ሓፍ ይብል ነበረ።