Ezekiel 1:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ከዱ ድማ፡ ድምጺ ኣኽናፎም፡ ከም ድምጺ ዓብዪ ማያት፡ ከም ድምጺ እቲ ዅሉ ዚኽእል፡ ድምጺ ዘረባ፡ ከም ድምጺ ሰራዊት ሰማዕኩ። ደው ክብሉ ከለዉ ኣኽናፎም የውርዱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሲሄ​ዱም የክ​ን​ፎ​ቻ​ቸው ድምፅ እንደ ብዙ ውኃ ድምፅ፥ ሁሉን እን​ደ​ሚ​ችል የአ​ም​ላ​ክም ድምፅ፥ እንደ ታላቅ ሠራ​ዊ​ትም ድምፅ ሆኖ ሰማሁ፤ ሲቆ​ሙም ክን​ፎ​ቻ​ቸ​ውን ይሰ​በ​ስቡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሲሄዱም የክንፎቻቸው ድምፅ እንደ ብዙ ውኃ ድምፅ፥ እንደ ሁሉን የሚችል የአምላክም ድምፅ፥ እንደ ታላቅም ሠራዊት ድምፅ ሆኖ ሰማሁ፤ ሲቆሙም ክንፎቻቸውን ዝቅ ያደርጉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሲሄዱም የክንፎቻቸውን ድምፅ እንደ ብዙ ውኆች ድምፅ፥ እንደ ሁሉን የሚችል አምላክ ድምፅ፥ እንደ ማዕበል ድምፅ፥ እንደ የታላቅ ሠራዊት ድምፅ ሆኖ ሰማሁ፤ ሲቆሙም ክንፎቻቸውን ዝቅ ያደርጉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ መታቱ ፓልያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ቀፍያ ጊረይ ሃ ኩንዋ ጉንዳን፥ ቃይ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳ ኮሻዳንነ ጮራ ኦላንቻቱዋ ጫቡዋዳን ሀንያዋ ስሳድ። ኡንቱንቱ ፓሉዋ አግያ ዎደ፥ ባረንቱ ቀፍያ ሺሽ አኪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha med'etatuu paalliyaa wode, unttunttu k'efiyaa giiretsay haatsaa kuntsuwaa guntsaadan, k'ay Ubbaa Danddayiyaa S'oossaa kooshshaadaaninne c'ora olanchchatuwaa c'abbuwaadan haniyaawaa sisaad. Unttunttu paaluwaa aggiyaa wode, barenttu k'efiyaa shiishshi akkiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha shemppora paxa diza medheteththati piradhdhiza wode istta qefeta giirissa siyadis; he giirissay di7o haaththa gunththa mala, Ubbaa Dandayza Xoossa cenggurssa malanne cora olanchchata wocama mala hanizayssa siyadis. Istti piradho aggiza wode bantta qefeza shiphphi histteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሜቴቲ ፒራዛ ዎዴ ኢስታ ቄፌታ ጊሪሳ ሲያዲስ፤ ሄ ጊሪሳይ ዲኦ ሃ ጉን ማላ፥ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳ ጬንጉርሳ ማላኔ ጮራ ኦላንቻታ ዎጫማ ማላ ሃኒዛይሳ ሲያዲስ። ኢስቲ ፒራ ኣጊዛ ዎዴ ባንታ ቄፌዛ ሺጵ ሂስቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መተት ፓልያ ዎደ ኤንታ ቀፍያ ግርሳይ ሃ ክፃ ጉንዳ፥ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳ ቃላዳነ ዳሮ ኦላንቾታ ኮሽንቻዳ ሀነይሳ ስአስ። ኤንቲ ፓሎ አግያ ዎደ ባንታ ቀፍያ ሺሽድ ኤኮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Medhetethati paalliya wode enta qefiya girsay haatha kixa guunthada, Ubbaa Danda7iya Xoossa qaaladanne daro olanchota kooshinchada haneysa si7as. Enti paalo aggiya wode banta qefiya shiishidi ekoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍጡራኑ በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ የክንፎቻቸውን ድምፅ ሰማሁ፤ ድምፁም እንደሚጐርፍ ውሃ ጩኸት፣ ሁሉን እንደሚችል አምላክ ድምፅና እንደ ሰራዊት ውካታ ነበር። መንቀሳቀሳቸውን ሲያቆሙም ክንፎቻቸውን ዝቅ ያደርጉ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሚበርሩበትም ጊዜ ክንፎቻቸው ሲጋጩ ሰማሁ፤ ድምፁም የባሕር ማዕበል ጩኸትና የታላቅ ሠራዊት ሁካታ፥ እንዲሁም የሁሉን ቻዩን የእግዚአብሔርን ድምፅ ይመስል ነበር፤ መብረራቸውን ባቆሙ ጊዜ ክንፎቻቸውን ያጥፉ ነበር፤ በዚያን ጊዜ ከራሳቸው በላይ ካለው ጠፈር ድምፅ ተሰማ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክኸዱ እንተለዉ ኸዓ፥ ድምፂ ኣኽናፎም ከም ህማም ብዙሕ ማያት፥ ከም ድምፂ እቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ፥ ከም ድምፂ ሰራዊት ሰማዕኹ፤ ደው ክብሉ እንተለዉ፥ ኣኽናፎም ይዕዅልሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኪኸዱ ኸለዉ ኸኣ፡ ደሃይ ኣኽናፎም ከም ህማም ብዙሕ ማያት፡ ከም ድምጺ እቲ ዂሉ ዚኽእማ፡ ደሃይ ታዕታዕ ከም ደሃይ ሰራዊት ሰማዕኩ። ደው ኪብሉ ኸለዉ ኣኽናፎም ይዕዂልሉ ነበሩ።