Ezekiel 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቃል እግዚኣብሄር ብግልጺ ናብ ካህን ህዝቅኤል ወዲ ቡሲ ኣብ ምድሪ ከለዳውያን ኣብ ጥቓ ፈለግ ኬባር መጸ። ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ኣብኡ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል በከ​ለ​ዳ​ው​ያን ሀገር በኮ​ቦር ወንዝ ላይ ወደ ቡዝ ልጅ ወደ ካህኑ ወደ ሕዝ​ቅ​ኤል መጣ። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እጅ በዚያ በእኔ ላይ ሆነች፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከወሩም በአምስተኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል በከለዳውያን አገር በኮቦር ወንዝ ወደ ቡዝ ልጅ ወደ ካህኑ ወደ ሕዝቅኤል መጣ። የእግዚአብሔርም እጅ በዚያ በእኔ ላይ ሆነች፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታ ቃል፥ በከለዳውያን አገር በኮቦር ወንዝ፥ ወደ ቡዚ ልጅ ወደ ካህኑ ወደ ሕዝቅኤል መጣ። በዚያም የጌታ እጅ በእርሱ ላይ ሆነች፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባብሎነ ቢታን ካባራ ሻፋ ማታን ደእያ ታኮ፥ ቡዛ ናኣ፥ ቄስያ ህዝቄላኮ መና ጎዳ ቃላይ ዬዳ፤ ሄዋን መና ጎዳ ኩሺ ታና ሞዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Baabloone biittan Kabaara Shaafaa matan de'iyaa taakko, Buuza na'aa, k'eesiyaa Hizk'k'eelakko Med'inaa Godaa k'aalay yeedda; hewan Med'inaa Godaa kushii taana mooddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Baabiloonen Koboore shaafa matan diza Buuze naa qeese Hiziqeelakko GODAA qaalay yides; GODAA wolqqay tana oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባቢሎኔን ኮቦሬ ሻፋ ማታን ዲዛ ቡዜ ና ቄሴ ሂዚቄላኮ ጎዳ ቃላይ ዪዴስ፤ ጎዳ ዎልቃይ ታና ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካልዳወታ ቢታን ኮቦራ ሻፋ ማታን ደእያ ታኮ፥ ቡዛ ናኣ፥ ካህንያ ህዝቄላኮ፥ ጎዳ ቃላይ ይስ፤ ጎዳ ዎልቃይ ታና ሃርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kaldaaweta biittan Koboora shaafa matan de7iya taako, Buza na7aa, kahiniya Hizqeelako, Godaa qaalay yis; Godaa wolqay tana haaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በባቢሎናውያን ምድር በኮቦር ወንዝ አጠገብ፣ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ቡዝ ልጅ፣ ወደ ካህኑ ወደ ሕዝቅኤል መጣ፤ በዚያ የእግዚአብሔር እጅ በእርሱ ላይ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በከለዳውያን ምድር በኬባር ወንዝ አጠገብ የእግዚአብሔር ቃል የቡዚ ልጅ ወደ ሆንኩት ወደ ካህኑ ወደ እኔ ወደ ሕዝቅኤል መጣ፤ የእግዚአብሔርም ኀይል በእኔ ላይ ነበረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቃል እግዚኣብሄር ናብቲ ኻህን ሕዝቅኤል ወዲ ቡዝ፥ ኣብ ሃገር ከለዳውያን፥ ኣብ ሩባ ኮቦር መፀ፤ ኣብኡ ኸዓ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕለይ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ቃል እግዚኣብሄር ናብቲ ኻህን ህዝቅኤል ወዲ ቡዚ፡ ኣብ ሃገር ከለዳውያን፡ ኣብ ርባ ኬባር መጸ። ኣብኡ ኸኣ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ነበረት።