Ezekiel 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብኡ ድማ ምስላ ኣርባዕተ ህያዋን ፍጡራት መጸ። እዚ ድማ መልክዖም እዩ ነይሩ፤ ምስሊ ሰብ ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከመካከልም የአራት እንስሶች አምሳያ ወጣ። መልካቸውም እንደዚህ ነበረ፤ ሰውም ይመስሉ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከመካከልም የአራት እንስሶች አምሳያ ወጣ። መልካቸውም እንደዚህ ነበረ፥ ሰውም ይመስሉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከመካከልም አራት ሕያው ፍጡራን የሚመስሉ ወጡ። መልካቸውም እንደዚህ ነበረ፥ ሰውም ይመስሉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ግዶን ኦይዱ ፓጻ መታቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ አሳ ማላቲኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa giddon oyddu pas'a med'etatuu de'iino. Unttunttu asaa malatiino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tamaza giddon shemppora paxa diza oyddu medheteththata misley dees; istta medhaykka asa medha misatees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታማዛ ጊዶን ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ኦይዱ ሜቴታ ሚስሌይ ዴስ፤ ኢስታ ሜይካ ኣሳ ሜ ሚሳቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ግዶን ኦይዱ ደኦን ደእያ መተት ደኦሶና። ኤንታ ማላይ አሳ ማላ ዳኔስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya giddon oyddu de7on de7iya medhetethati de7oosona. Enta malay asa mala daanees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእሳቱም ውስጥ የአራት ሕያዋን ፍጡራን አምሳያ ነበረ፤ መልካቸውም የሰው ቅርጽ ይመስል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዐውሎ ነፋሱም መካከል የሰው መልክ ያላቸው አራት ሕያዋን ፍጥረቶች አየሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ ማእኸሉ ኸዓ ምስሊ ኣርባዕተ እንስሳ ወፀ፤ ትርኢቶም ድማ እዙይ እዩ፤ ሰብ ይመስሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብቲ ማእከሉ ኸም መልክዕ ኣርባዕተ እንስሳ ወጸ። ትርኢቶም ድማ እዚ እዩ፡ ሰብ የምሰልስሉ።