Ezekiel 1:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ድማ ብኣርባዕተ ሸነኽ ኣእዳው ሰብ ነበራ። ኣርባዕቲኦም ድማ ገጾምን ኣኽናፎምን ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በክ​ን​ፎ​ቻ​ቸ​ውም በታች በእ​የ​አ​ራቱ ጐድ​ና​ቸው የሰው እጅ ነበረ፤ ለአ​ራ​ቱም እን​ደ​ዚህ ያሉ ፊትና ክንፍ ነበ​ሩ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በክንፎቻቸውም በታች በእያራቱ ጐድናቸው እንደ ሰው እጅ ነበረ፤ ለአራቱም እንደዚህ ያሉ ፊትና ክንፍ ነበሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከክንፎቻቸውም ስር በአራቱም ጎናቸው የሰው እጆች ነበሩ፤ አራቱም ፊቶቻቸውና ክንፎቻቸው እንዲህ ነበሩ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ቀፍያፐ ጋርሳና ኦይዱ ባጋናካ አሳ ኩሽያ ማላትያ ኩሺ ደኤ። ሄ ኦይዳቶካ ዴሙነ ቀፊ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu k'efiyaappe garssaana oyddu bagganakka asaa kushiyaa malatiyaa kushii de'ee. He oyddatookka deemuunne k'efii de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttas oyddu baggara qefeta garsan asa kushey dees; he oyddatasikka ayfesotinne qefeti deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታስ ኦይዱ ባጋራ ቄፌታ ጋርሳን ኣሳ ኩሼይ ዴስ፤ ሄ ኦይዳታሲካ ኣይፌሶቲኔ ቄፌቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ቀፍያፐ ጋርሳራ ኦይዱ ባጋራ አሳ ኩሸ ዳንያ ኩሸይ ደኤስ። ሄ ኦይዱ መተታስ ሶምኦይነ ቀፈይ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta qefiyape garsara oyddu baggara asa kushe daaniya kushey de7ees. He oyddu medhetethatas som7oynne qefey de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በአራቱ ጐኖቻቸው ባሉት ክንፎቻቸው ሥር የሰው እጅ ነበራቸው። አራቱም ፊቶችና ክንፎች ነበሯቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከአራቱ ፊቶቻቸውና ከአራቱ ክንፎቻቸው ሌላ እያንዳንዳቸው ከክንፎቻቸው ግርጌ አራት የሰው ዐይነት እጆች ነበሩአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በርባዕተ ወገኖም ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ኢድ ሰብ ነበሮም፤ ነርባዕቲኦም ከምዙይ ዝበለ ገፅን ክንፍን ነበሮም።
Amharic Tigrinya 2011
በርባዕተ ወገኖም ኣብ ትሕቲ ኣኽናፎም ኢድ ሰብ ነበሮም፡ ኣርባዕቲኦም ገጽን ክንፍን ነበሮም።