Ezekiel 11:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ካብ ህዝቢ ክእክበኩም፡ ካብተን ፋሕ ዝበልኩምለን ሃገራት ድማ ክእክበኩም እየ፡ ምድሪ እስራኤል ድማ ክህበኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከአሕዛብ ዘንድ እቀበላቸዋለሁ፤ ከበተንሁባቸውም ሀገሮች እሰበስባቸዋለሁ፤ የእስራኤልንም ምድር እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከአሕዛብ ዘንድ አከማቻችኋለሁ ከተበተናችሁባቸውም አገሮች እሰበስባችኋለሁ፥ የእስራኤልንም ምድር እሰጣችኋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ እንዲህ በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከሕዝቦች መካከል እሰበስባችኋለሁ፥ ከተበተናችሁባቸው አገሮችም እሰበስባችኋለሁ፥ የእስራኤልንም ምድር ለእናንተ እሰጣችኋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ህንተና ካዉተቱዋፐነ ህንተ ላለቴዳ ቢታቱዋፐ ሺሻና፤ ቃይ እስራኤልያ ቢታ ታን ዛራደ ህንተዉ እማና” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaa diraw, neeni hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani hinttena kawutetsatuwaappenne hintte laaletteedda biittatuwaappe shiishshana; k'ay Israa'eeliyaa biittaa taani zaaraadde hinttew immana» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa gishshas neni, ‹Ubbaa Haariza GODAY: kawoteththata giddofenne intte laalettida biittatappe tani inttena shiishsha zaarana; Isra7eele biittaaka tani zaarada inttes immana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ጊሻስ ኔኒ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ካዎቴታ ጊዶፌኔ ኢንቴ ላሌቲዳ ቢታታፔ ታኒ ኢንቴና ሺሻ ዛራና፤ ኢስራኤሌ ቢታካ ታኒ ዛራዳ ኢንቴስ ኢማና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታ ህንተና ካዎተታፐነ ህንተ ላለትዳ ቢታታፐ ሺሻና፤ እስራኤለ ቢታ ዛራዳ ህንተዉ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Ta hintena kawotethatapenne hinte laaletida biittatape shiishana; Isra7eele biitta zaarada hintew immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ከአሕዛብ መካከል እሰበስባችኋለሁ፤ ከተበተናችሁባቸው አገሮች እመልሳችኋለሁ፤ የእስራኤልንም ምድር እንደ ገና እሰጣችኋለሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ስለዚህ እኔ እግዚአብሔር የምለውን ሁሉ ንገራቸው፤ እነሆ፥ ከሕዝቦች መካከልና ከተበታተናችሁባቸው አገሮች እሰበስባችኋለሁ፤ የእስራኤልንም ምድር እንደገና እሰጣችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ “ካብቶም ህዝብታት ክእክበኩም፥ ካብቲ ፋሕ ኢልኩምዎ ዘለኹም ሃገራት ከዓ ኽኣኻኽበኩም፥ ንምድሪ እስራኤልውን ክህበኩም እየ” ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ካብቶም ህዝብታት ክእክበኩም፡ ካብቲ ፋሕ ኢልኩምዎ ዘሎኹም ሃገራት ከኣ ክኣኻኽበኩም፡ ሃገር እስራኤልውን ክህበኩም እየ፡ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም።