Ezekiel 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኻትኩም ዝተሳዕርኩም፡ ኣብኣ ዘደቀምኩም፡ ንሳቶም ስጋ ኢኹም፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ድስቲ እያ። ኣነ ግና ካብኡ ክመርሓኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመካከልዋ ያኖራችኋቸው ግዳዮቻችሁ እነርሱ ሥጋ ናቸው፤ ይህችም ከተማ ድስት ናት፤ እናንተን ግን ከመካከልዋ አወጣችኋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመካከልዋ ያኖራችኋቸው ግዳዮቻችሁ እነርሱ ሥጋው ናቸው፥ ይህችም ከተማ ድስቱ ናት፤ እናንተን ግን ከመካከልዋ አወጣችኋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመካከልዋ ያኖራችኋቸው የተገደሉት እነርሱ ሥጋው ናቸው፥ ድስቱ ይህች ከተማ ናት፥ እናንተን ግን ከመካከልዋ አወጣችኋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ዎደ ሄዋን ኦሌዳ አሃይ አሹዋ፤ ቃይ ሀ ካታማይካ አሹዋ ዶይስያ ጻሩዋ፤ ሽን ታን ህንተና ሀ ካታማፐ የደርሳደ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte wod'iide hewan oleedda anhay ashuwaa; k'ay ha katamaykka ashuwaa doyssiyaa s'aaruwaa; shin taani hinttena ha katamaappe yederssaade kessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte wodhidi heen olida ahati istta asho; qasse ha katamayakka asho doyssiza distte; gido attiin ha katamayppe tani inttena kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ዎዲ ሄን ኦሊዳ ኣሃቲ ኢስታ ኣሾ፤ ቃሴ ሃ ካታማያካ ኣሾ ዶይሲዛ ዲስቴ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ካታማይፔ ታኒ ኢንቴና ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ህንተ ዎድ የግዳ አሀይ አሾ፤ ሀ ካታማይ አሾ ፃሮ፤ ሽን ታ ህንተና ሀ ካታማፐ የደዳ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Hinte wodhidi yeggida ahay asho; ha katamay asho xaaro; shin ta hintena ha katamaape yedethada kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በዚያ የጣላችኋቸው ሬሳዎች እነርሱ ሥጋ ናቸው፤ ይህችም ከተማ ድስት ናት፤ እናንተን ግን ከውስጧ አወጣችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ስለዚህ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምላችሁ ይህ ነው፦ ‘በሰታቴው ውስጥ ያለው ሥጋ እናንተ የገደላችኋቸው ሰዎች ናቸው፤ ይህችም ከተማ ሰታቴዋ ነች፤ እናንተ ግን ከከተማይቱ ትወገዳላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እቶም ኣብ ማእኸላ ዘንበርኩምዎም ቅቱላት፥ ንሳቶም ስጋ እዮም፤ ንሳ ኸዓ ድስቲ እያ፤ ንስኻትኩም ግና ኻብ ማእኸላ ኽትወፁ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቶም ኣብ ማእከላ ዘንበርኩምዎም ቅቱላት፡ ንሳቶም ስጋ እዮም፡ ንሳ ኸኣ ድስቲ እያ፡ ንስኻትኩም ግና ካብ ማእከላ ኽትወጹ ኢኹም።