Ezekiel 12:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ እግዚኣብሄር እየ እሞ። ክዛረብ እየ፡ እቲ ዝዛረቦ ቃል ድማ ክፍጸም እዩ። ደጊም ኣይክነውሕን እዩ እሞ፡ ኣብ መዓልትታትኩም፡ ኣታ ዓማጺት ቤት፡ ነቲ ቓል ክዛረብን ክፍጽሞን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እናገራለሁ፤ የምናገረውም ቃል ይፈጸማል፤ ደግሞም አይዘገይም፤ እናንተ ዐመፀኛ ቤት ሆይ! በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ፤ እፈጽመውማለሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እናገራለሁ የምናገረውም ቃል ይፈጸማል፥ ደግሞም አይዘገይም፤ እናንተ ዓመፀኛ ቤት ሆይ፥ በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ እፈጽመውማለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን እኔ ጌታ የምናገረውን ቃል እናገራለሁ፥ ይፈጸማልም፥ ደግሞም አይዘገይም፥ እናንተ ዓመፀኛ ቤት ሆይ፥ በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ እፈጽመዋለሁም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን መና ጎዳይ፥ ኦዳና ኮዮዋ ኦዳይ፤ ሄዌካ ጋምኤናን ፖለታና። ህንተኖ፥ ማካላንቻ አሳቶ፥ ታን ኦድያባ ኡባ ህንተ ላይን ታን ፖላና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani Med'inaa Goday, odana koyowaa oday; hewekka gam"ennan polettana. Hinttenoo, makkalanchcha asatoo, taani odiyaabaa ubbaa hintte laytsan taani polana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani GODAY haasayana koyidayssa haasayana; ta haasayda qaalaykka gam7ontta polettana; intteno makkallanchcha asatoo! Tani yootidayssa ubbaa intte layththan tani polana› gees Ubbaa Haariza GODAY» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ጎዳይ ሃሳያና ኮዪዳይሳ ሃሳያና፤ ታ ሃሳይዳ ቃላይካ ጋምኦንታ ፖሌታና፤ ኢንቴኖ ማካላንቻ ኣሳቶ! ታኒ ዮቲዳይሳ ኡባ ኢንቴ ላይን ታኒ ፖላና› ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ጎዳይ ኦዳናዉ ኮይዳባ ኦዳና፤ ሄስካ ጋምኦና ፖለታና። ህንተኖ፥ ጌላቶ፥ ታ ኦድያባ ኡባ ህንተ ላይን ፖላና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta Goday odanaw koydaba odana; hessika gam7onna poletana. Hinteno, geellato, ta odiyaba ubbaa hinte laythan polana” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር እናገራለሁ፤ የምናገረውም ቃል ሳይዘገይ ይፈጸማል፤ እናንተ ዐመፀኛ ቤት ሆይ፤ የተናገርሁትን ሁሉ በዘመናችሁ እፈጽማለሁ” ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እግዚአብሔር በቀጥታ እናገራለሁ፤ የምናገረውም ቃል ሁሉ ይፈጸማል፤ ከእንግዲህ ወዲህም ከቶ አይዘገይም፤ እናንተ ዐመፀኞች ‘በእናንተ ላይ አመጣለሁ’ ብዬ በማስጠንቀቅ የተናገርኩትን ሁሉ በሕይወታችሁ ዘመን እንዲፈጸም አደርጋለሁ፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ እግዚኣብሄር እየ እሞ፥ ኣነ እየ ዝዛረብ፤ እቲ ቓል ከዓ ኽፍፀም እዩ፤ ኣይድንጕን ድማ እዩ፤ ኣቱም ዓማፂ ቤት ብዘመንኩም ቃል እዛረብ፥ እገብሮውን ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ እግዚኣብሄር እየ እሞ፡ ኣነ እየ ዝዛረብ። እቲ ዝዛረቦ ቓል ከኣ ኪፍጸም ኣይኪድንጒን ድማ እዩ። ኣቱም ዓላዊት ቤት፡ ብዘመንኩም ቃል እዛረብ፡ እገብሮውን ኣሎኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።