Ezekiel 12:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቤት እስራኤል፡ እታ ዓመጽቲ ቤት፡ እንታይ ትገብር ኣለኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የሰው ልጅ ሆይ! ዐመፀኛ ቤት የእስራኤል ቤት፦ የምታደርገው ምንድር ነው? አላሉህምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰው ልጅ ሆይ፥ ዓመፀኛ ቤት የእስራኤል ቤት። የምታደርገው ምንድር ነው? አላሉህምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት፥ ዓመፀኛ ቤት፦ ምን እያደረግህ ነው? አላሉህምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ላ አሳ ናአዉ፥ ሄ ማካላንቻ ዛራቱ፥ እስራኤልያ አሳቱ ኔና፥ ‘ኔን ኦያዌ አዬ?’ ጊደ ኦቼድኖ ግድክኖ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Laa asaa na'aw, he makkalanchcha zaratuu, Israa'eeliyaa asatuu neena, ‹Neeni ootsiyaawe ayee?› giide oochcheeddino gidikkinoo?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Haysso asa nawu! Makkallanchcha Isra7eele asay nena, ‹Neni ooththizay aazee?› giidi nena oychchides gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ማካላንቻ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኔና፥ ‹ኔኒ ኦዛይ ኣዜ?› ጊዲ ኔና ኦይቺዴስ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ነኖ አሳ ናአዉ፥ ጌላ እስራኤለ አሳይ፥ ‘ነ ኦያባይ አይቤ?’ ግድ ነና ኦይችቦኮና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Neno asa na7aw, geella Isra7eele asay, ‘Ne oothiyabay aybee?’ gidi nena oychibookona?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የሰው ልጅ ሆይ፤ ዐመፀኛው የእስራኤል ቤት፣ ‘ይህ የምታደርገው ምንድን ነው?’ ብለው ጠይቀውህ አልነበረምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የሰው ልጅ ሆይ! እነዚያ ዐመፀኞች እስራኤላውያን ‘እነሆ ይህ የምታደርገው ነገር ሁሉ ምንድን ነው?’ ብለው አልጠየቁህምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣታ ወዲ ሰብ፥ ቤት እስራኤል፥ ‘እዛ ዓማፂት ቤትስ፥ እንታይ ደኣ ኢኻ እትገብሮ ዘለኻ?’ ኢላዶ ኣይተዛረበትካን?
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቤት እስራኤል፡ እዛ ዓላዊትሲ ቤትሲ፡ እንታይ ደኣ እዩ እትገብሮ ዘሎኻ ኢላዶ ኣይተዛረበትካን