Ezekiel 14:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዞም ሰለስተ ሰባት እዚኣቶም፡ ከምዚ ኣነ ብህይወት ዘለኹ ኣብኣ እንተ ዚህልዉ እኳ፡ ንባዕሎም ጥራይ እዮም ኪድሕኑ እምበር፡ ንኣወዳትን ኣዋልድን ኣየድሕኑን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚህ ሦስት ሰዎች በመካከልዋ ቢኖሩ፥ እኔ ሕያው ነኝ! እነርሱ ብቻቸውን ይድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህ ሦስት ሰዎች ቢኖሩባት፥ እኔ ሕያው ነኝና እነርሱ ብቻቸውን ይድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህ ሦስት ሰዎች በውስጧ ቢኖሩ፥ እኔ ሕያው ነኝና ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ እነርሱ ብቻቸውን ይድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ሀ ሄዙ አሳቱ ሄ ቢታን ደእንቶካ፥ ባረንቱ አቱማነ ባረንቱ ማጫ ናናቱዋ አሻናዉ ዳንዳይክኖ። ኡንቱንቱ ጻላላይ አታናዋ። ታን ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: Ha heezzu asatuu he biittan de'inttokka, barenttu attumanne barenttu mac'c'a naanatuwaa ashshanaw danddaykkino. Unttunttu s'alalay attanawaa. Taani S'oossay hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani de7o Xoossa gididayssan caaqqays: ha heedzdzu asati he biittan dizaakkoka istti banttana ashshana attiin bantta attuma nayta woykko macca nayta ashshanaas dandayettenna› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ዴኦ ጾሳ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፡ ሃ ሄ ኣሳቲ ሄ ቢታን ዲዛኮካ ኢስቲ ባንታና ኣሻና ኣቲን ባንታ ኣቱማ ናይታ ዎይኮ ማጫ ናይታ ኣሻናስ ዳንዳዬቴና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃስ። ሀ ሄ አሳት ሄ ቢታን ደእያኮካ፥ ባንታ ናይታ አሻናዉ ዳንዳኦኮና። ኤንቲ ባንታዉ አታና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqas. Ha heedzu asati he biittan de7iyakoka, banta nayta ashshanaw danda7okona. Enti bantaw attana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል እግዚአብሔር ፤ እነዚህ ሦስት ሰዎች ቢኖሩባትም እንኳ ራሳቸው ብቻ ይድናሉ እንጂ ወንዶች ወይም ሴቶች ልጆቻቸውን ማዳን አይችሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እግዚአብሔር ሕያው አምላክ እንደ መሆኔ እነዚያ ሦስት ሰዎች እንኳ በዚያ ቢገኙ ከራሳቸው ሕይወት በቀር የገዛ ልጆቻቸውን እንኳ ማዳን አይችሉም፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዞም ሰለስተ ሰባት እኳ ኣብኣ እንተ ዝነብሩ፥ ኣነ ህያው እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ንሳቶም ንርእሶም ጥራሕ ደኣ መድሓኑ እምበር፥ ነወዳት ወይ ነዋልድ ደቆም ኣይመድሓኑን።
Amharic Tigrinya 2011
እዞም ሰለስተ ሰብኣይ ኣብኣ እኳ እንተ ጸንሑ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንሳቶምሲ ንርእሶም ጥራይ ደኣ ምተናገፉ እምበር፡ ነወዳት ወይስ ነዋልድ ኣይመናገፉን።