Ezekiel 16:44 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ርኣዩ፡ ምስላ ዚጥቀም ዘበለ፡ ነዚ ምስላ እዚ ኣብ ልዕሌኹም ተጠቂሙ፡ ከም ኣደ፡ ጓላ እውን ከምኡ ይብለኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እነሆ በም​ሳሌ የሚ​ና​ገር ሁሉ፥ እንደ እና​ቲቱ እን​ዲሁ ልጅቱ ናት፤ እያለ ምሳሌ ይመ​ስ​ል​ብ​ሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ በምሳሌ የሚናገር ሁሉ። እንደ እናቲቱ እንዲሁ ሴት ልጂቱ ናት እያለ ምሳሌ ይመስልብሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ በምሳሌ የሚናገር ሁሉ፦ “ሴት ልጇ እንደ እናቷ ናት” እያለ ምሳሌ ይመስልብሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ “ሀነ የሩሳላመ፥ አሳይ ነ ቦላ፥ ናታካ አት ማላ ጊደ ሌምሱዋ ኦዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹ «Hane Yerusaalame, Asay ne bolla, Naattakka aatti mala giide leemisuwaa odana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Yerusalaame! As ubbay leemiso haasayshe, ‹Macca nay aayin kezees› gi ne bolla leemiso haasayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ዬሩሳላሜ! ኣስ ኡባይ ሌሚሶ ሃሳይሼ፥ ‹ማጫ ናይ ኣዪን ኬዜስ› ጊ ኔ ቦላ ሌሚሶ ሃሳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“የሩሳላመ፥ አሳይ ነና፥ ‘ናእያ አየ ማላ’ ግድ ሌምሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Yerusalaame, asay nena, ‘Na7iya aaye mala’ gidi leemisana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘በምሳሌ የሚናገር ሁሉ፣ “ሴት ልጅ በእናቷ ትወጣለች” እያለ ይመስልብሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “ኢየሩሳሌም ሆይ! ሰዎች ስለ አንቺ ‘ልጅትዋም እንደ እናትዋ ሆነች!’ እያሉ መተረቻ ያደርጉሻል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እንሆ እቶም ዝምስሉ ዅላቶም ‘ከምታ እኖ፥ ከምኡውን እታ ጓላ’ ኢሎም ብኣኺ ኽምስሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ እቶም ዚምስሉ ዂላቶም፡ ከምታ ኣደ ኸምኡውን እታ ጓላ፡ ኢሎም ብኣኺ ኺምስሉ እዮም።