Ezekiel 18:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሓረጣ ኣውጺኡ ዘርብሐ። ሽዑ ክነብር ድዩ? ብህይወት ኣይኪነብርን እዩ፤ እዚ ኩሉ ፍንፉን ነገራት ዝገበሮ፤ ብርግጽ ክመውት እዩ፤ ደሙ ኣብ ልዕሊኡ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአራጣ ቢያበድር፥ አትርፎም ቢወስድ፥ እንደዚህ ያለ ሰው በሕይወት አይኖርም፤ ይህን ርኵሰት ሁሉ አድርጎአልና ፈጽሞ ይሞታል፤ ደሙም በላዩ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአራጣ ቢያበድር፥ ትርፎቻም ቢወስድ፥ በውኑ እርሱ በሕይወት ይኖራልን? በሕይወት አይኖርም፤ ይህን ርኵሰት ሁሉ አድርጎአልና ፈጽሞ ይሞታል፤ ደሙ በላዩ ላይ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአራጣ ቢያበድር፥ ትርፍንም ቢወስድ፥ እርሱ በሕይወት ይኖራልን? በሕይወት አይኖርም፤ እነዚህን ርኩሰቶች ሁሉ አድርጎአልና በእርግጥ ይሞታል፤ ደሙም በላዩ ላይ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ድቻዉ ታልኢደ፥ ዎያ አኬ። ሄዋ ማላ አሳይ ፓጻ ደአኔ? ቱይት፥ እ ፓጻ ደኤና! እ ሄዋ ማላ ቱናባ ኦዳ ድራዉ፥ እ ቱማ ሀይቃና፤ አ ሱ አጩካ አ ቦላና ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I dichchaw tal"iide, wod'iyaa akkee. Hewaa mala Asay pas'a de'anee? Tuytti, I pas'a de'enna! I hewaa mala tunabaa ootseedda diraw, I tuma hayk'k'ana; Aa suutsaa ac'uukka Aa bollaanna gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
dichchas tal7iko, buute daro dich ekkiko, hessa mala asi shemppora paxa daanee? Mulekka deenna! Izi hayta harassiza miishshata ooththida gishshas izi tumukka hayqqana; ba suuththan barkka oyshettana; tumukka hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዲቻስ ታልኢኮ፥ ቡቴ ዳሮ ዲች ኤኪኮ፥ ሄሳ ማላ ኣሲ ሼምፖራ ፓጻ ዳኔ? ሙሌካ ዴና! ኢዚ ሃይታ ሃራሲዛ ሚሻታ ኦዳ ጊሻስ ኢዚ ቱሙካ ሃይቃና፤ ባ ሱን ባርካ ኦይሼታና፤ ቱሙካ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ ሚሽያ የሎራ ታልእድ ዎ ኤክኮ፥ ሄሳ መላ አስ ደኦን ደአኔ? እ ደኦን ዴና! እ ሄሳ መላ ቱናባ ኦዳ ግሾ ቱማ ሀይቃና፤ እያ ጎመይ እያ ኦይካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
ba miishiya yelora tal7idi wodhe ekiko, hessa mela asi de7on de7anee? I de7on deenna! I hessa mela tunabaa oothida gisho tuma hayqana; iya gomey iya oykana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዐራጣ ቢያበድር፤ ከፍተኛ ወለድም ቢቀበል፣ እንዲህ ዐይነቱ ሰው በሕይወት ይኖራልን? ከቶ አይኖርም! እነዚህን አስጸያፊ ነገሮች አድርጓልና በርግጥ ይሞታል፤ ደሙም በገዛ ራሱ ላይ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ገንዘቡን በአራጣ ቢያበድርና ከፍተኛ ወለድ ቢያስከፍል፥ ታዲያ እንዲህ ዐይነቱ ሰው በሕይወት ሊኖር ይችላልን? ከቶ በሕይወት ሊኖር አይችልም፤ ይህን ሁሉ አጸያፊ ነገር በማድረጉ በእርግጥ ይሞታል፤ ለሞቱም ተጠያቂው እርሱ ራሱ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዘኻዕብትን ዘህርፅን ንሱዶ ብህይወት ክነብር እዩ? ንሱ ኣይነብርን፤ እዝ ዅሉ ፅዩፍ ነገር ገይሩ እዩ እሞ፥ ሞት ክመውት፥ ደሙ ኸዓ ኣብ ርእሱ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዜኻዕብትን ዜሕርጥንሲ፡ ንሱዶ ብህይወት ኪነብር እዩ ያእ፡ ንሱ ኣይኪነብርን እዩ። እዚ ዂሉ ፍንፋን ነገር እዚ ገይሩ እዩ እሞ፡ ሞት ኪመውት ደሙ ኸኣ ኣብ ርእሱ ኪኸውን እዩ።