Ezekiel 18:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሞት እቲ ዚመውት ባህ ኣይብለንን እዩ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። ስለዚ ተነሲሕካ ንበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ በንስሓ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሟቹ ሞት አልደሰትምና፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ስለዚህ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን እት አሳ ሀይቁዋንነ ናሸትከ። ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ናጋራ ፓጽ ስሚደ፥ ፓጻ ደእተ! ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani itti asaa hayk'k'uwaaninne nashetikke. Hewaa diraw, hintte nagaraa paas'i simmiide, pas'a de'ite! Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oonikka hayqqanayssa ta koykke gees Ubbaa Haariza GODAY; taakko haa simmidi shemppora paxa diite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦኒካ ሃይቃናይሳ ታ ኮይኬ ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፤ ታኮ ሃ ሲሚዲ ሼምፖራ ፓጻ ዲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ እስ አሳ ሀይቆንካ ኡፋይትከ። ሄሳ ግሾ፥ ህንተ ናጋራ ፓፅድ፥ ደኦን ደእተ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani issi asa hayqonka ufaytike. Hessa gisho, hinte nagaraa paaxidi, de7on de7ite” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ማንም እንዲሞት አልሻምና፣ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ ወደ እኔ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ማንም ሰው እንዲሞት አልፈልግም፤ ስለዚህ ሁላችሁም ከኃጢአታችሁ ተመልሳችሁ በሕይወት ኑሩ፤” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነስ ሞት ሓደ እኳ ኣይፈቱን እየ እሞ ተመለሱ፤ ብህይወት ከዓ ንበሩ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነስ ሞት ሓደ እኳ ኣይፈቱን እየ እሞ፡ ተመለሱ ብህይወት ከኣ ንበሩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።