Ezekiel 18:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሓደ እኳ ኣይጨቘን፣ ግናኸ ነቲ ዕዳ ዘለዎ ሰብ መብጽዓኡ መለሰ፣ ንሓደ እኳ ብሓይሊ ኣይዘመተን፣ እንጌራኡ ንጥሙያት ሂቡ፣ ዕርቃኑ ድማ ብኽዳን ሸፈኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውንም ባያስጨንቅ፥ ለባለ ዕዳም መያዣውን ቢመልስ፥ ፈጽሞም ባይቀማ፥ ከእንጀራውም ለተራበ ቢሰጥ፥ የተራቈተውንም ከልብሱ ቢያለብስ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውንም ባያስጨንቅ ለባለ ዕዳም መያዣውን ቢመልስ ፈጽሞም ባይቀማ ከእንጀራውም ለተራበ ቢሰጥ የተራቈተውንም በልብስ ቢያለብስ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማንንም ሰው ባያስጨንቅ፥ ነገር ግን ለባለ ዕዳው መያዣውን ቢመልስ፥ ባይቀማ፥ ከምግቡ ለተራበ ቢሰጥ፥ የተራቆተውንም በልብስ ቢሸፍን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦናነ ኡቁናና ዮፐ፥ አጮ ኦይቄዳዋ ጉየ ዛሮፐ፥ እት ኡራነ ቦንቃና ዮፐ፥ ባረዉ ደእያዋፐ ኮሻቴዳ አሳ ምዞፐ፥ ካሎቴዳዋ ማይዞፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
oonanne uk'k'unnana d'ayooppe, ac'oo oyk'k'eeddawaa guyye zaarooppe, itti uraanne bonk'k'ana d'ayooppe, barew de'iyaawaappe koshateedda asaa mizooppe, kallotteeddawaa mayzzooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oonakka un7eththenna; gido attiin oyso ekkida miishshaakka tal7e ekkidaades zaarees; gafidaades ba kath, kallottidaades ba may7o immees attiin wolqqara baas bonqqi ekkenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦናካ ኡንኤና፤ ጊዶ ኣቲን ኦይሶ ኤኪዳ ሚሻካ ታልኤ ኤኪዳዴስ ዛሬስ፤ ጋፊዳዴስ ባ ካ፥ ካሎቲዳዴስ ባ ማይኦ ኢሜስ ኣቲን ዎልቃራ ባስ ቦንቂ ኤኬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦናካ ኡንኤና፤ አጮስ ኦይክዳባ ጉየ ዛሬስ፥ ቦንቀና፤ ኮሻትዳ አስ ሙዜስ፤ ካሎትዳ አስ ማይዜስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Oonaka un7ethenna; acos oykidaba guye zaarees, bonqenna; koshatida asi muzees; kallotida asi mayzees;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ማንንም አይጨቍንም፤ ነገር ግን በመያዣ የወሰደውን እንኳ ለተበዳሪው ይመልሳል፤ ለተራበ የራሱን እንጀራ፣ ለተራቈተም ልብስ ይሰጣል እንጂ፣ በጕልበት አይቀማም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማንንም አይጨቊንም፤ ነገር ግን በመያዣ የያዘውን ይመልሳል፤ አይቀማም፤ ለተራበ ያበላል፤ ለታረዘ ያለብሳል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሓደ እኳ እንተ ዘይገፍዐን፥ ንበዓል ዕዳ ትሕጃ እንተ መለሰሉ፥ ንሓደ እኳ እንተ ዘይዓመፀ፥ እንጀራኡ ንጥሙይ እንተ ሃበ፥ ንዕሩቕ ከዓ ኽዳን እንተ ኸደነ፥
Amharic Tigrinya 2011
ንሓደ እኳ እንተ ዘይገፍዔ፡ ንብዓል ዕዳ ታሕዚ እንተ መለሰሉ፡ ንሓደ እኳ እንተ ዘይዐመጸ፡ እንጌራኡ ንጥሙይ እንተ ሀበ፡ ንዕሩቕ ከኣ ክዳን እንተ ኸደነ፡