Ezekiel 20:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕግታተይ ሂበዮም፡ ሓደ እኳ እንተ ገበሮ፡ ብእኡ ይነብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰው ቢያደርገው በሕይወት የሚኖርበትን ሥርዐቴንም ሰጠኋቸው፤ ፍርዴንም አስታወቅኋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰው ቢያደርገው ኖሮ በሕይወት የሚኖርበትን ሥርዓቴንም ሰጠኋቸው፥ ፍርዴንም አስታወቅኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰው ቢያደርገው ኖሮ በሕይወት የሚኖርበትን ሥርዓቴንም ሰጠኋቸው፥ ፍርዴንም አስታወቅኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዛዘትያ ኡባዉ ደኡዋ እምያ ታ ዎጋ ታን ኡንቱንቶ እማድ፤ ታ ህግያካ ኡንቱንቱ ታማርሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Azazettiyaa ubbaw de'uwaa immiyaa ta wogaa taani unttunttoo immaad; ta higgiyaakka unttunttu tamaarissaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asi naagizaakko shemppora paxa woththiza maara ta isttas immadis; ta wogaakka ta istta erisadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሲ ናጊዛኮ ሼምፖራ ፓጻ ዎዛ ማራ ታ ኢስታስ ኢማዲስ፤ ታ ዎጋካ ታ ኢስታ ኤሪሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኪተትያ ኡባስ ደኦ እምያ ታ ህግያ ኤንታዉ እማስ፤ ታ ዎጋ ኤንታ ታማርሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kiitetiya ubbaas de7o immiya ta higgiya entaw immas; ta wogaa enta tamaarsas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰው ቢጠብቀው ኖሮ በሕይወት የሚኖርበትን ሥርዐቴን ሰጠኋቸው፤ ሕጌንም አስታወቅኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለሚታዘዘው ሁሉ በሕይወት መኖር የሚችልበትን ሕጌን ሰጠኋቸው፤ ሥርዓቴንም አስተማርኳቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕግጋተይ ሃብክዎም፤ ነቲ ሰብ እንተ ገበሮ፥ ብህይወት ዝነብረሉ ፍርደይ ከዓ ኣፍለጥክዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጋጋተይ ሀብክዎም፡ ነቲ፡ ሰብ እንተ ገበሮ ብህይወት ዚነብረሉ፡ ፍርደይ ከኣ ኣፍለጥክዎም።