Ezekiel 20:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓይነይ ግና ካብ ምጥፋእ ኣድሓኖም፣ ኣብ በረኻ ኸኣ መወዳእታ ኣይገበርክዎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን እኔ እንደ አላጠፋቸው፥ በምድረ በዳም ፈጽሜ እንደ አልጨርሳቸው ዐይኔ ራራችላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ዓይኔ ራራችላቸው እኔም አላጠፋኋቸውም፥ በምድረ በዳም ፈጽሜ አልፈጀኋቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ዓይኔ ራራችላቸው እኔም አላጠፋኋቸውም፥ በምድረ በዳም ፈጽሜ አልፈጀኋቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ ታን ኡንቱንቶ ቃረቴዳ ድራዉ፥ መላ ቢታን ኡንቱንታ ዉርሳ ይሳበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, taani unttunttoo k'aretteedda diraw, mela biittan unttuntta wurssa d'ayissabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani gidikko istta qadhetan xeelladis attiin bazzo biittan istta mulera dhayssabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ጊዲኮ ኢስታ ቃታን ጼላዲስ ኣቲን ባዞ ቢታን ኢስታ ሙሌራ ይሳቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ታ ኤንታዉ ቃትዳ ግሾ፥ መላ ቢታን ኤንታ ዉርሳ ይሳብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, ta entaw qadhetida gisho, mela biittan enta wursa dhaysabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ ግን በርኅራኄ ተመለከትኋቸው እንጂ አላጠፋኋቸውም፤ በምድረ በዳም አልፈጀኋቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ሆኖ ስለ ራራሁላቸው አላጠፋኋቸውም፤ በምድረ በዳም ፈጽሜ አልጨረስኳቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግናኸ ዓይነይ ራህርሀትሎም እምበር ኣየጥፋእኽዎምን፤ ኣብቲ በረኻውን ፈፂመ ኣይወዳእኽዎምን።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ዓይነይ ነሐፈቶም እሞ ኣየጥፋእክዎምን፡ ኣብቲ በረኻ ጠሪሰ ኣይወዳእክዎምን።