Ezekiel 20:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ምእንቲ ኺፈልጡ፡ በረኻ ምእንቲ ኽገብሮም፡ ነቲ ማህጸን ዝኸፈተ ዘበለ ዅሉ ብሓዊ ብምሕላፍ፡ ብውህበታቶም ኣርከስክዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ እንዲያውቁ አጠፋቸው ዘንድ ማኅፀን የሚከፍተውን ሁሉ በአመጡልኝ ጊዜ፥ በመባቸው አረከስኋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ እንዲያውቁ አጠፋቸው ዘንድ፥ ማኅፀን የሚከፍተውን ሁሉ በእሳት ባሳለፉ ጊዜ፥ በመባቸው አረከስኋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም ጌታ እንደሆንሁ እንዲያውቁ አጠፋቸው ዘንድ፥ ማኅፀን የሚከፍተውን ሁሉ በእሳት ባሳለፉ ጊዜ፥ በመባቸው አረከስኋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ባረንቱ ያርሹዋን ቱናናዳን፥ ባረንቱ ባይራ ናናቱዋ ያርሻናዳን፥ ታን ኡንቱንታ የዳ በሳድ። ታን ሄዋ ኦዳዌ ኡንቱንታ ዳጋንናሳነ ታን መና ጎዳ ግድያዋ ኡንቱንታ ኤርሳናሳ ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu barenttu yarshshuwaan tunanaadan, barenttu bayira naanatuwaa yarshshanaadan, taani unttuntta yedda bessaad. Taani hewaa ootseeddawe unttuntta dagantsanaassanne taani Med'inaa Godaa gidiyaawaa unttuntta erissanaassa yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta bayra nayta taman xuuggi yarshidi tunana mala ooththadis; ta hessa ooththiday istti dagammidi tani GODAA gididayssa erana malassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ባይራ ናይታ ታማን ጹጊ ያርሺዲ ቱናና ማላ ኦዲስ፤ ታ ሄሳ ኦዳይ ኢስቲ ዳጋሚዲ ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኤራና ማላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ባንታ ያርሹዋን ቱናናዳ፥ ባንታ ባይራ ናይታ ያርሻናዳ፥ ታ ኤንታ የዳ በሳስ። ታ ሄሳ ኦዳይ ኤንታ ዳጋንናሳነ ታኒ ጎዳ ግደይሳ ኤንቲ ኤራና መላሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti banta yarshuwan tunanaada, banta bayra nayta yarshanaada, ta enta yedda bessaas. Ta hessa oothiday enta daganthanaasanne taani Godaa gideysa enti erana melasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ እንዲያውቁ፣ አስደነግጣቸውም ዘንድ በእሳት በሚያቀርቡት የበኵር ልጅ መሥዋዕት እንዲረክሱ አደረግኋቸው።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የበኲር ልጆቻቸውን እስከ መሠዋት ድረስ ተቀባይነት የሌለውን መሥዋዕት በማቅረብ ራሳቸውን እንዲያረክሱ ተውኳቸው፤ ይህንንም ያደረግኹት እነርሱን መቀጣጫ የማደርጋቸው እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ያውቁ ዘንድ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ምእንቲ ኽፈልጡስ፥ ከባድሞም ኢለ በቲ ዅሉ ማህፀን እኖኡ ዝኸፈተ፥ ብሓዊ ዘሕለፍዎ መባኦም ገይረ ኣርከስክዎ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ምእንቲ ኺፈልጡስ፡ ከባድሞም ኢለ፡ በቲ ማሕጸን ኣዲኡ ዝኸፈተ ዂሉ ብሓዊ ዘሕለፍዎ መባኦም ገይረ ኣርከስዎም።