Ezekiel 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ልቦም ምእንቲ ኺደክም፡ ኵምራ ዑናታቶም ከኣ ኪበዝሕ፡ ጫፍ ሰይፊ ኣብ ኵሉ ደጌታቶም ኣንቢረዮ ኣለኹ። ኣሕ! ድሙቕ ይግበር፣ ንመሕረዲ ይጥቕለል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልባቸው እንዲቀልጥ፥ መሰናክላቸውም እንዲበዛ የሚገድለውን ሰይፍ በበሮቻቸው ሁሉ ላይ አድርጌአለሁ፤ ወዮ! ያብረቀርቅ ዘንድ ተሰንግሏል፤ ይገድልም ዘንድ ተስሏል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልባቸው እንዲቀልጥ መሰናክላቸውም እንዲበዛ የሚገድለውን ሰይፍ በበሮቻቸው ሁሉ ላይ አድርጌአለሁ፤ ወዮ! ያብረቀርቅ ዘንድ ተሰንግሎአል ይገድልም ዘንድ ተስሎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልብ እንዲቀልጥ፥ ብዙዎች እንዲሰናከሉ ነው፤ በበሮቻቸው ሁሉ ላይ የሚገድል ሰይፍ አድርጌአለሁ፥ ወዮ! እንዲያብረቀርቅ ተወልውሎአል፥ እንዲገድልም ተጠቅልሎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ ኡንቱንቱ ዎዛናይ ሙሻናዳንነ ኡንቱንቱፐ ዳሮቱ በታናዳን ኦና። አየ አና! ማሻይ ኡባይ ገልያ ግምቢያ ፐንገቱዋን ዋልቃንዳን ጶልቁ ጌ፤ ሾኩዋፐ ሾደቲደ ሹካናዉ ቁጨቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe unttunttu wozanay muushanaadaninne unttunttuppe darotuu d'ubettanaadan ootsana. Aayye ana! Mashshay ubbay geliyaa gimbbiyaa penggetuwaan walk'k'antsaadan p'olk'k'u gee; shookuwaappe shodetiide shukkanaw k'uc'etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wozina ubbay taahana mala, kundizayti darana mala, tani istta pengeta ubbaan popol7u giza mashsha woththadis. Aayye ana, popol7u gaana mala qucettides; siifanaaska koohoppe shodettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎዚና ኡባይ ታሃና ማላ፥ ኩንዲዛይቲ ዳራና ማላ፥ ታኒ ኢስታ ፔንጌታ ኡባን ፖፖልኡ ጊዛ ማሻ ዎዲስ። ኣዬ ኣና፥ ፖፖልኡ ጋና ማላ ቁጬቲዴስ፤ ሲፋናስካ ኮሆፔ ሾዴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ኤንታ ዎዛናይ ትልአናዳነ ኤንታፈ ዳሮት በታናዳ ኦና። ህንተና አየ! ህንተ ፐንገን ማሽ ዎልአን መላ ዎልአሜስ፤ ሹካናዉ ሾሆፐ ሾደትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi enta wozanay til7anaadanne entafe daroti dhubetanaada oothana. Hintena ayye! Hinte pengen mashshi wol7antha mela wol7amees; shukanaw shoohope shodetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልብ ሁሉ ይቀልጥ ዘንድ፣ የሚወድቁትም እንዲበዙ፣ በበሮቻቸው ሁሉ፣ የግድያውን ሰይፍ አኑሬአለሁ። ወዮ! እንዲያብረቀርቅ ተወልውሏል፤ ለመግደልም ተመዝዟል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቤ በፍርሃት በመሞላት ተሰናክለው ይወድቃሉ፤ እንደ መብረቅ በሚያብለጨልጭ፥ ለመግደያ የተዘጋጀውን ሰይፍ፥ በየበራፋቸው አድርጌአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ልቦም ምእንቲ ኽመክኽ ዕንቅፋቶም ከዓ ኽበዝሕስ፥ ዝቐትል ሰይፊ ናብ ኵሉ ኣፍ ደገታቶም ኣቢለ ኣንበርኩ፤ ወዮ! ኸም በርቂ መስመስ ይብል፤ ክሓርዱሉ ኸዓ ተስሒሉ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ልቦም ምእንቲ ኺመክኽ፡ ዕንቅፋቶም ከኣ ኪበዝሕሲ፡ ኣንፊ ሰይፊ ናብ ኲሉ ኣፍደጌታቶም ኣቢለ ኣንበርኩ። ኣየ፡ ከም በርቂ መስመስ ይብል፡ ኪሐርዱሉ ኸኣ ተሳሒሉ ኣሎ።