Ezekiel 21:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ እግዚኣብሄር ሰይፈይ ኻብ ሸፋሽፍቲ ከም ዘውጻእኩ ኵሉ ስጋ ምእንቲ ኺፈልጥ። ኣይክምለስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሥጋ ለባሹም ሁሉ እኔ እግዚአብሔር ሰይፌን ከሰገባው እንደ መዘዝሁ ያውቃል፤ እርሱም ደግሞ አይመለስም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሥጋ ለባሹም ሁሉ እኔ እግዚአብሔር ሰይፌን ከሰገባው እንደ መዘዝሁ ያውቃል፥ እርሱም ደግሞ አይመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ጌታ ሰይፌን ከሰገባው እንደ መዘዝሁ ሥጋ ለባሽ ሁሉ ያውቃል፤ እርሱም ደግሞ ወደ ሰገባው አይመለስም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋን ታን መና ጎዳይ ታ ማሻ አ ሾኩዋፐ ሾዴዳዋነ ጉየ ዛረናዋ አሳይ ኡባይ ኤራና’ ያጌ” ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewan taani Med'inaa Goday ta mashshaa Aa shookuwaappe shoddeeddawaanne guyye zaarennawaa Asay ubbay erana› yaagee» yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani GODAY ta mashshaa kohozappe shoddidayssanne zaarada guye koohon guye gelththonttayssa asi ubbay erana.›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ጎዳይ ታ ማሻ ኮሆዛፔ ሾዲዳይሳኔ ዛራዳ ጉዬ ኮሆን ጉዬ ጌልንታይሳ ኣሲ ኡባይ ኤራና።›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ጎዳይ፥ ታ ማሻ ሾሁዋፐ ሾድዳይሳነ ጉየ ዛሮናይሳ አሳ ኡባይ ኤራና’ ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Goday, ta mashsha shoohuwape shoddidaysanne guye zaaronnaysa asa ubbay erana’ ” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰይፌን ከሰገባው የመዘዝሁት እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ሕዝቡ ሁሉ ያውቃል፤ እርሱም ወደ ሰገባው አይመለስም።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እግዚአብሔር ሰይፌን እንደ መዘዝኩና መልሼም ወደ አፎቱ እንደማልከተው ሰው ሁሉ ያውቃል።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስጋ ዝለበሱ ዅሎም ከዓ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ሰይፈይ ካብ ሰገባኡ ኸም ዝመላሕኩ ኽፈልጡ እዮም፤ ኣይምለስን ድማ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ስጋ ዘበሉ ዂሎም ከኣ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ሰይፈይ ካብ ሰገባኡ ኸም ዝመላሕኩ፡ ኪፈልጡ እዮም፡ ኣይኪምለስን ድማ እዩ።