Ezekiel 23:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ስጋኦም ከም ስጋ ኣእዱግ ዚመስል፡ ዋሕዚኦም ከኣ ከም ዋሕዚ ኣፍራስ ዚመስል ፍቑራቶም ሃረር በለት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አካላቸውም እንደ አህዮች አካል፤ ዘራቸውም እንደ ፈረሶች ዘር የሆነውን እነዚያን የከለዳውያን ልጆች በፍቅር ተከተልሻቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሥጋቸውም እንደ አህዮች ሥጋ ዘራቸውም እንደ ፈረሶች ዘር የሆነውን እነዚያን ምልምሎች በፍቅር ተከተለቻቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሥጋቸው እንደ አህዮች ሥጋ፥ ዘራቸውም እንደ ፈረሶች ዘር የሆነውን እነዚያን ምልምሎች በፍትወት ተከተለቻቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ አቱማተይ ሀርያዋ ማላ፥ ኡንቱንቱፐ ከስያ ዘረይካ ፓራዋ ማላ ግዴዳ ባረ ላገቱዋ አሙዋን ካላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu attumatetsay hariyaawaa mala, unttunttuppe kesiyaa zeretsaykka paraawaa mala gideedda bare laggetsatuwaa amuwaan kaalaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta attumateththay hareyssa mala, isttafe keziza zereththay wodalla parayssa mala gidida ba laggeththotara laymatanaas amottadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ኣቱማቴይ ሃሬይሳ ማላ፥ ኢስታፌ ኬዚዛ ዜሬይ ዎዳላ ፓራይሳ ማላ ጊዲዳ ባ ላጌታራ ላይማታናስ ኣሞታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ አቱንይ ሀረይሳ መላ፥ ኤንታ ኮቻይ ፓራይሳ መላ ግድዳ ባ ላገታ ካላዳ ባሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta atunthay hareysa mela, enta kochay paraysa mela gidida ba laggethota kaallada basu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያም አባለዘራቸው እንደ አህያ፣ የዘር ፍሰታቸውም እንደ ድንጕላ ፈረስ ዘር ፍሰት ከሆነ ውሽሞቿ ጋር አመነዘረች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ብልቶቻቸው እንደ አህያ፥ ዘራቸውም እንደ አለሌ ፈረስ ሆኖ በፍትወት በሚቃጠሉ ወንዶች ተማረከች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከም ናይ ኣድጊ ስጋ ዝስጋኦም፥ ከም ዘርኢ ኣፍራስ ዝዘርኦም ብኣኣቶም ብፍትወት ነደደት።
Amharic Tigrinya 2011
ምስቶም ዘመውቲ፡ ስጋኦም ከም ናይ ኣድጊ ስጋ፡ ዘርኦም ከም ዘርኢ ኣፍራስ ዝዀነ ኸኣ፡ ብፍትወት ነደደት።