Ezekiel 23:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እተጸናንዐ ድምጺ ህዝቢ ድማ ምስኣ ኰነ፣ ኣብ ኣእዳዎም ኣምባር ኣብ ርእሶም ድማ ጽቡቕ ኣኽሊል ዝለበሱ ሳባውያን ካብ በረኻ መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የበገናውን አውታር ድምፅ ይቃኛሉ፤ ከብዙ ሰዎችም ጉባኤ ጋር ሰካራሞቹ ከምድረ በዳ መጡ፤ በእጃቸው አንባር፥ በራሳቸውም የተዋበ አክሊል አደረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የደስተኞችም ድምፅ በእርስዋ ዘንድ ነበረ፤ ከብዙም ሰዎች ጉባኤ ጋር ሰካራሞቹ ከምድረ በዳ መጡ፤ በእጃቸው አንበር በራሳቸውም የተዋበ አክሊል አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የደስተኞችም ድምፅ በእርሷ ዘንድ ነበረ፥ ከብዙም ሰዎች ጉባኤ ጋር ሰካራሞቹ ከምድረበዳ መጡ፥ በእጃቸው አንበር በራሳቸውም የተዋበ አክሊል አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህርግ ባይና አሳ ኮሻይ ህንተ ማታን ስሰቴ፤ ማቴዳዋንቱካ ማራይ ባይና አሳና ባዙዋፐ ዬድኖ። ህንተ ኩሽያን ሳጋየቱዋ ዎድኖ፤ ቃይ ሎእያ ካላቻቱዋካ ህንተ ሁጲያን ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hirggi bayinna asaa kooshshay hintte matan sisettee; matsotteeddawanttukka maaray bayinna asaana bazzuwaappe yeeddino. Hintte kushiyan sagaayetuwaa wotseeddino; k'ay lo"iyaa kallachchatuwaakka hintte huup'iyaan wotseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Kaa7iza asata kachchi izi yuushon dees; shiro medhdhiza asatara bazzofe yida maththottizayti deettes; maccassay bollanne izi michchey bolla sagayo, istta hu7enkka kayshiza kallachcha woththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ካኢዛ ኣሳታ ካቺ ኢዚ ዩሾን ዴስ፤ ሺሮ ሜዛ ኣሳታራ ባዞፌ ዪዳ ማቲዛይቲ ዴቴስ፤ ማጫሳይ ቦላኔ ኢዚ ሚቼይ ቦላ ሳጋዮ፥ ኢስታ ሁኤንካ ካይሺዛ ካላቻ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡፋይትያ አሳ ኮይሰ ህንተ ማታን ስኤቴስ። ማትዳ አሳይ መላ ቢታ ይዶሶና። ህንተ ኩሸን ሳጋዮ ዎዶሶና፤ ሎኦ ካላቻታ ህንተ ሁጰን ጎፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ufaytiya asaa koysethi hinte matan si7etees. Mathotida asay mela biitta yidosona. Hinte kushen sagaayo wothidosona; lo77o kallachata hinte huuphen goxidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የሚፈነጥዙ ሰዎች ድምፅ በዙሪያዋ ነበር፤ ከሚያውኩ ሰዎች ጋር ከበረሓ የመጡ ሰካራሞች ነበሩ፤ በሴትየዋና በእኅቷም ላይ አንባር፣ በራሳቸውም ላይ የተዋበ አክሊል አደረጉላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የብዙ ሁከተኞች ድምፅ በአካባቢአቸው ነበር፤ ከእነርሱም ጋር ከበረሓ የመጡ ሰካራሞች ነበሩ፤ ሰካራሞቹም በሴቶቹ ክንዶች ላይ አምባር፥ በራሶቻቸውም ላይ የተዋቡ አክሊሎችን አደረጉላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብኣ ድምፂ ሕጉሳት ሰባት ነበረ፤ ምስ ብዙሕ ህዝቢ ድማ፥ ሰካራማት ካብ ምድረ በዳ መፁ፤ ንሳቶም ከዓ ኣምባር ኣብ ኣእዳወን፥ ዕፁብ ዘውዲውን ኣብ ኣራእሰን ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብኣ ድምጺ ሕጉሳት ሰብ ነበረ። ናብቲ ብዙሕ ህዝቢ ድማ ሰብ ሳባ ኻብ በረኻ ኣምጽኡ። ንሳቶም ከኣ ኣምበር ኣብ ኣእዳወን፡ እጹብ ዘውዲውን ኣብ ኣርእስተን ገበሩ።