Ezekiel 23:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጻድቃን ሰብኡት ከኣ፡ ከም ኣመጋግባ ኣመንዝራታትን ከም ኣገባብ ደም ዘፍሰሳ ኣንስቲን ኪፈርድዎም እዮም። ኣመንዝራ እየን እሞ፡ ደም ኣብ ኣእዳወን ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴቶቹ አመንዝሮች ናቸውና፥ በእጃቸውም ደም አለና ጻድቃን ሰዎች በአመንዝሮቹና በደም አፍሳሾቹ ሴቶች ላይ በሚፈረደው ፍርድ ይፈርዱባቸዋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሴቶቹ አመንዝሮች ናቸውና፥ በእጃቸውም ደም አለና ጻጽቃን ሰዎች በአመንዝሮቹና በደም አፍሳሾቹ ሴቶች ላይ በሚፈረደው ፍርድ ይፈርዱባቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጻጽቃን ሰዎች በአመንዝሮቹና በደም አፍሳሾቹ ሴቶች ላይ በሚፈረደው ፍርድ ይፈርዱባቸዋል፤ ምክንያቱም አመንዝሮች ናቸውና፥ ደምም በእጃቸው አለና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሻርሙጻ ግድያ ድራዉነ ሸምፑዋ ዎያ ድራዉ፥ ጽሎ አሳቱ ሻርሙጻቱዋ ቦላነ ሸምፑዋ ዎያዋንቱ ቦላ ፕርድያ ፕርዳ ኡንቱንቱ ቦላ ፕርዲኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu sharmus's'a gidiyaa dirawunne shemppuwaa wod'iyaa diraw, s'illo asatuu sharmus'atuwaa bollanne shemppuwaa wod'iyaawanttu bolla pirddiyaa pirddaa unttunttu bolla pirddiino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Geeshshati gidikko layma maccassata bollanne shemppo wodhiza maccassata bolla bessiza pirda pirdana; istti layma maccas gidida gishshas istta kushey suuththan moorettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጌሻቲ ጊዲኮ ላይማ ማጫሳታ ቦላኔ ሼምፖ ዎዛ ማጫሳታ ቦላ ቤሲዛ ፒርዳ ፒርዳና፤ ኢስቲ ላይማ ማጫስ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታ ኩሼይ ሱን ሞሬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ላይማ ግድያ ግሾነ ሸምፖ ዎያ ግሾ፥ ፅሎ አሳት ላይማትያነ ሸምፖ ዎያ ኤንታ ቦላ ፕርዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti layma gidiya gishonne shempo wodhiya gisho, xillo asati laymatiyanne shempo wodhiya enta bolla pirdana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጻድቃን ግን ለአመንዝራና ለነፍሰ ገዳይ ሴቶች የሚገባቸውን ፍርድ ይፈርዱባቸዋል። አመንዝሮች ናቸውና፤ እጃቸውም በደም ተበክሏል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማመንዘር ስለ ለመዱና እጆቻቸውም በደም ስለ ተበከሉ፥ በእነዚያ በአመንዝሮቹና በነፍሰ ገዳዮቹ ላይ ጻድቃን ይፈርዱባቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፃድቃን ሰባት ከዓ፥ ዘመውቲ ስለ ዝኾና፥ ኣብ ኣእዳወን ድማ ደም ስለ ዘለወን፥ ከምቲ ንዘመውቲ፥ ከምቲ ነተን መፍሰስቲ ደም ዝፍረደን ገይሮም ክፈርድወን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ጻድቃን ሰባት ከኣ፡ ዘመውቲ ስለ ዝዀና ኣብ ኣእዳወን ድማ ደም ስለ ዘለወን፡ ከምቲ ንዘመውቲ፡ ከምቲ ነተን መፍሰስቲ ደም ዚፍረደን ገይሮም፡ ኪፈርድወን እዮም።