Ezekiel 24:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህዝቢ ድማ፡ እዚ ትገብሮ ዘለኻ ነገር እንታይ ምዃኑ ክትነግረናዶ ኣይትደልን ኢኻ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡም፥ “ይህ የምታደርገው ነገር ለእኛ ምን እንደ ሆነ አትነግረንምን?” አሉኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም። ይህ የምታደርገው ነገር ለእኛ ምን እንደ ሆነ አትነግረንምን? አሉኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡም፦ “እነዚህ የምታደርጋቸውው ነገሮች ለእኛ ምን እንደሆነ አትነግረንምን?” አሉኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ አሳይ ታና፥ “ሀ ኔን ኦያዎ ብለይ አየንቶ ኑዉ አያዉ ኦድኪ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Asay taana, «Ha neeni ootsiyaawoo biletsay ayentto nuw ayaw odikkii?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Derezi tana, «Nuus ay kiita yootana koyada ne hayssa ooththidaakko nuus yootikkii?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬዚ ታና፥ «ኑስ ኣይ ኪታ ዮታና ኮያዳ ኔ ሃይሳ ኦዳኮ ኑስ ዮቲኪ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳይ ታኮ፥ “ሀ ኔኒ ኦያባስ ብርሸይ አይበኮ ኑስ አይስ ኦድኪ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asay taako, “Ha neeni oothiyabas birshethay aybeko nuus ayis odikii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡም፣ “ይህን ስታደርግ ለእኛ የምታስተላልፈው መልእክት ምን እንደ ሆነ አትነግረንምን?” አሉኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰዎችም “ይህን ማድረግህ ከእኛ ጋር ምን ግንኙነት አለው” ሲሉ ጠየቁኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ህዝቢ እውን “እቲ እትገብሮ ዘለኻስ እንታይ ማለት ምዃኑዶ ነኣና ኣይትገልፀልናን ኢኻ?” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ህዝቢውን፡ እቲ እትገብሮ ዘሎኻስ ንኣና እንታይ ማለት ምዃኑዶ ኣይትገልጸልናን ኢኻ በለኒ።