Ezekiel 24:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ወይለይ እታ ደማዊት ከተማ! ነቲ ኵምራ እውን ከይተረፈ ንሓዊ ከልዕሎ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለደም ከተማ ወዮላት! እኔ ደግሞ ማገዶዋን ታላቅ አደርገዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለደም ከተማ ወዮላት! እኔ ደግሞ ማገዶዋን ታላቅ አደርገዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለደም ከተማ ወዮላት! እኔ ደግሞ ማገዶውን ብዙ አደርገዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሱ ጉስያ ካታማትዉ አየ አና! ታንካ ም ሎይ ጉፓና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Suutsaa gussiyaa katamatiw aayye ana! Taanikka mitsaa loytsa guuppana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Suuth gussida katamays aayye ana! Tani iza xuugettana mith guuppana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ሱ ጉሲዳ ካታማይስ ኣዬ ኣና! ታኒ ኢዛ ጹጌታና ሚ ጉፓና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሱ ጉስያ ካታማ አየ! ታኒ ም ጉጃዳ ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Suuthu gussiya katamaa ayye! Taani mithi gujada wothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ደም ላፈሰሰችው ከተማ ወዮላት! እኔም ደግሞ የምትቃጠልበትን ማገዶ እቈልላለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ “ለነፍሰ ገዳዮች ከተማ ወዮላት! ማገዶውን እኔ ራሴ አብዝቼ እጨምራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣነውን ብርቱዕ መጋርያ ኽእጕድ እየ እሞ፥ ነታ በዓልቲ ደም ዝኾነት ከተማ ወይለኣ!
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነውን ብርቱዕ መግሃር ክኣጒድ እየ እሞ፡ ነታ ብዓልቲ ደም ዝዀነት ከተማ ወይለኣ፡