Ezekiel 26:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዓሰርተው ሓደ ዓመት ድማ፡ በታ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጺኡ፡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ በዐሥራ አንደኛው ዓመት ከወሩ በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ በአሥራ አንደኛው ዓመት ከወሩ በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሆነ በዓሥራ አንደኛው ዓመት ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ኦሞደቴዳ ታማነ እተን ላይን፥ አግናዉ ኮይሮ ጋላሳን፥ መና ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni omoodetteedda tammanne ittentsa laytsan, aginaw koyiro gallassan, Med'inaa Godaa k'aalay taakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni di7ettida tammanne issinththa layththan, aginas koyro gallassan GODAA qaalay taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ዲኤቲዳ ታማኔ ኢሲን ላይን፥ ኣጊናስ ኮይሮ ጋላሳን ጎዳ ቃላይ ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ድኤትዳ ታማነ እሳን ላይን፥ አጌና ኮይሮ ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ ሀይሳዳ ያግሸ ታኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni di7etida tammanne issantho laythan, ageena koyro gallasan, Godaa qaalay haysada yaagishe taako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዐሥራ አንደኛው ዓመት፣ በመጀመሪያው ቀን፣ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በተሰደድን በዐሥራ አንደኛው ዓመት በወሩም መባቻ ዕለት እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናገረኝ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኮነ ኸዓ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሓደ ዓመት፥ በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ኸኣ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓደ ዓመት በታ ቐዳመይቲ እታ ወርሒ ኸምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ፡