Ezekiel 26:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሰንኪ ብዝሒ ኣፍራሱ፡ ሓመድኦም ክሽፍነኩም እዩ። ንሱ ናብ ደጌታትኩም ምስ ኣተወ መናድቕኩም ብጫውጫው ፈረሰኛታትን መንኰርኰርን ሰረገላታትን ክናወጽ እዩ፣ ከምቲ ሰባት ናብታ በደል እተፈጸመላ ከተማ ዚኣትዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከፈረሶቹም ብዛት የተነሣ በትቢያ ይሸፍንሻል፤ ከሠረገላ መንኰራኵርና ከፈረሶቹ ድምፅ የተነሣም ቅጥሮችሽን ያፈርሳል፤ ወንበዴ መሣሪያውን ይዞ ወደ ምድረ በዳ ቦታ እንዲገባ በሮችሽን ይገቡባቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከፈረሶቹም ብዛት የተነሣ ትቢያቸው ይከድንሻል፤ ሰዎችም በተናደች ቅጥር ወደ ከተማ እንደሚገቡ እርሱ በበሮችሽ ሲገባ፥ ከፈረሰኞችና ከመንኰራኵሮች ከሰረገሎችም ድምፅ የተነሣ ቅጥርሽ ትናወጣለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከፈረሶቹ ብዛት የተነሣ አቧራቸው ይሸፍንሻል፤ ሰዎች ወደ ፈረስች ከተማ እንደሚገቡ እርሱ በበሮችሽ በሚገባበት ጊዜ፥ ከፈረሰኞች፥ ከመንኩራኩሮች እና ከሰረገሎች ድምፅ የተነሣ ቅጥሮችሽ ይናወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ፓራቱ ዳሮ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ደንያ ባናይ ኔና ካማና። ፓራቱነ ፓራቱዋ ጋረቱ ላለቴዳ ካታማ ድርሳ ፐንግያ ገልያዋዳን፥ ገልያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ስስያ ጋርማሱነ ጊረይ ነ ድርሳ ግምቢያ ቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa paratuu daro gidiyaa diraw, unttunttu dentsiyaa baanay neena kammana. Paratuunne paratuwaa gaaretuu laaletteedda katamaa dirssaa penggiyaa geliyaawaadan, geliyaa wode, unttunttu sissiyaa garmaassunne giiretsay ne dirssaa gimbbiyaa k'aatsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Para daroteththafe dendidayssan gudullay nena goozi oykkana; asay gimbey laalettida katama mala izi ne pengetara geliza wode, parata, para-gaaretanne gaareta cenggurssafe dendidayssan ne gimbetti qaaxxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፓራ ዳሮቴፌ ዴንዲዳይሳን ጉዱላይ ኔና ጎዚ ኦይካና፤ ኣሳይ ጊምቤይ ላሌቲዳ ካታማ ማላ ኢዚ ኔ ፔንጌታራ ጌሊዛ ዎዴ፥ ፓራታ፥ ፓራ-ጋሬታኔ ጋሬታ ጬንጉርሳፌ ዴንዲዳይሳን ኔ ጊምቤቲ ቃጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ፓራት ዳሮ ግድያ ግሾ፥ ኤንቲ ደንያ ባናይ ነና ካማና። ፓራትነ ፓራታ ጋረት ላለትዳ ካታማ ድርሳ ፐንግያራ ገልያ ዎደ ኤንቲ ስስያ ጋርማሞይ ነ ድርሳ ግምብያ ቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya parati daro gidiya gisho, enti denthiya baanay nena kammana. Paratinne parata gaareti laaletida katamaa dirsa pengiyara geliya wode enti sissiya garmamoy ne dirsa gimbiya qaathana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከፈረሶቹ ብዛት የተነሣ ዐቧራ ይሸፍንሻል፤ ሰዎች ቅጥሮቿ ወደ ፈረሱ ከተማ እንደሚገቡ እርሱ በበሮችሽ በሚገባበት ጊዜ፣ ከፈረሶቹና ከጋሪዎቹ፣ ከሠረገሎቹም ድምፅ የተነሣ ቅጥሮችሽ ይናወጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በፈረሶቻቸው ኮቴ የሚነሣው አቧራ እንደ ደመና ሆኖ ይሸፍንሻል፤ እርሱ ወደ ቅጥር በሮችሽ በሚገባበት ጊዜ ከፈረሰኛው፥ ከሠረገላውና ከመንኰራኲሩ የሚሰማው ድምፅ ተጥሳ እንደሚገባባት ከተማ ቅጥሮችሽን ያናጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ብዝሒ ኣፍራሱ ዝተልዓለ፥ ኣቦራ ኸጐልብበኪ እዩ፤ ብፍሩስ ቅፅሪ ኣብ ከተማ ኸም ዝኣትዉ፥ ንሱ ብኣፍ ደገታትኪ ኽአቱ እንተሎ፥ ህዱድ ብምባል ብፈረሰኛታቱን ብመንኰራዅሩን ብሰረገላታቱን፥ ቅፅርታትኪ ኽናወፅ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ብዝሒ ኣፍራሱ እተላዕለ፡ ደሮናኦም ኬጐልብበኪ እዩ። ብፍሩስ ቀጽሪ ኣብ ከተማ ኸም ዚኣትዉ፡ ንሱ ብኣፍ ደጌታትኪ ኺኣቱ ኸሎ፡ ህዱድ ብምባል ፈረሰኛታቱን መንኰራዂሩን ሰረገላታቱን ቀጽርታትኪ ነይነይ ኪብል እዩ።