Ezekiel 27:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደማስቆ ብብዝሒ እቲ እትሰርሕዎ ኣቕሑት ነጋዳይኩም እያ ነይራ። ኣብ ወይኒ ሄልቦንን ጻዕዳ ሱፍን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሥራሽ ብዛትና ከብልጽግናሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ የደማስቆ ሰዎች ነጋዴዎችሽ ነበሩ፤ በኬልቦን የወይን ጠጅ፥ በነጭም የበግ ጠጕር ይነግዱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሥራሽ ብዛትና ከብልጥግናሽ ሁሉ ብዛት የተነሣ ደማስቆ ነጋዴሽ ነበረች፤ በኬልቦን የወይን ጠጅ በነጭም በግ ጠጕር ይነግዱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሁሉም ነገር ሀብታም ስለ ነበርሽ፥ ከንብረትሽ ብዛት የተነሣ፥ ደማስቆ በሔልቦን የወይን ጠጅ፥ ነጭ የበግ ጠጉር፥ ነጋዴሽ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ዱረተ ዳሩዋ ጋሱዋንነ ነ ሺሼዳ ዱማ ዱማ ሚሻቱዋ ጋሱዋን ዳማስቆ አሳቱ ኔናና ዛልኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ሄልቦና ዎይንያ ኤሳነ ሳሆራ ዶርሳ እስክያ እሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne duretetsaa daruwaa gaasuwaaninne ne shiishsheedda dumma dumma miishshatuwaa gaasuwaan Damask'k'o asatuu neenana zal"eeddino; unttunttu Helbboona woyniyaa eessaanne Saahoora dorssaa isikiyaa immiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ne daro dureteththanne ishalo duussa gaason Damasqo asati Helboone woyne ushshinne Zahaare dere dorsa iske shiishshidi nenara zal7ettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኔ ዳሮ ዱሬቴኔ ኢሻሎ ዱሳ ጋሶን ዳማስቆ ኣሳቲ ሄልቦኔ ዎይኔ ኡሺኔ ዛሃሬ ዴሬ ዶርሳ ኢስኬ ሺሺዲ ኔናራ ዛልኤቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ዳሮ ዱረተነ ሻሎይ ደእያ ግሾ፥ ዳማስቆይ፥ ከልቦና፥ ዎይንያነ ዛሃራ ዶርሳ እክሰ እምድ ነ ሚሽያራ ላምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne daro duretethinne shalloy de7iya gisho, Damasqoy, Kelboona, woyniyanne zahaara dorsa ikise immidi ne miishiyara laammidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ከሀብት ከንብረትሽ ብዛት የተነሣ፣ ደማስቆ የኬልቦንን የወይን ጠጅና፣ የዛሐርን የበግ ጠጕር በማቅረብ ከአንቺ ጋር ተገበያይታለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የደማስቆ ሕዝብ ስለ ሸቀጥሽና ስለ ሌሎችም ዕቃዎችሽ ከሔልቦን የተገኘ የወይን ጠጅና ከሳሖር የተገኘ የበግ ጠጒር ይሰጡሽ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደማስቆ ብብዝሒ እትዋትክን፥ ስለ እቲ ብዙሕ በብዓይነቱ ዝኾነ ሃብትን ብወይንን ብኬልቦንን ብፀምርን መናግድኺ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ደማስቆ ብብዝሒ እትዋትክን ስለ እቲ ብዙሕ በብዓይነቱ ዝዀነ ሃብትን ብነቢት ካብ ሄልቦንን ብጾምርን መናግድኺ ነበረት።