Ezekiel 27:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደዳን ክቡር ክዳን ሰረገላ ተኸዲኑ ነጋዳይካ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ድዳን በተመረጡ እንስሳትና በሠረገላቸው፥ በክብር ልብስም ነጋዴሽ ነበረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ድዳን በከብት ላይ ለመቀመጥ በመረሻት ነጋዴሽ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ድዳን ለግልቢያ በሚሆን ኮርቻ ነጋዴሽ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ “ዳዳና አሳቱ ኮራ ግላስያ አሂደ ዛልኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹ «Dadaana asatuu kooraa gilaasiyaa ahiide zal"eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Dadaaney ne shaqace gilaasera laammawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ዳዳኔይ ኔ ሻቃጬ ጊላሴራ ላማዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ድዳና አሳይ ኮራ ግላሰ ኤህድ ዛልእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Didaana asay koora gilaase ehidi zal7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ድዳን ግላስ በማቅረብ ከአንቺ ጋር ትነግድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የደዳን ሕዝብ ስለ ሸቀጥሽ ልዋጭ የኮርቻ ልብስ ያመጣልሽ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዴዳን ብኽቡር መረሻታት ምሳኺ ንግዳ ገበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ዴዳን ብኽቡር መረወታት ምሳኺ ነግዳ ነበረት።