Ezekiel 27:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንብረትካ ካብ ባሕሪ ምስ ወጸ፡ ንብዙሓት ሰባት መሊእካ። ንነገስታት ምድሪ ብብዝሒ ሃብትኻን ሸቐጥካን ኣሀብቲምካዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በባሕር ውስጥ ምን ያህል ዋጋ ታገኚ ነበር? በብልጥግናሽ ብዛት ብዙ አሕዛብን አጠገብሽ፤ ከአንቺም ጋር አንድ ከሆኑት ለይተሽ የምድርን ነገሥታት ሁሉ ባለጸጎች አደረግሻቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሸቀጥሽ ከባሕር በወጣ ጊዜ ብዙ አሕዛብን አጥግበሻል፤ በብልጥግናሽና በንግድሽ ብዛት የምድርን ነገሥታት ባለ ጠጎች አድርገሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሸቀጥሽ ከባሕር በወጣ ጊዜ ብዙ ሕዝቦችን አጥግበሻል፤ በተትረፈረፈ በሀብትሽና በሸቀጣ ሸቀጥሽ የምድርን ነገሥታት አበልጽገሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ዛልእያ ሚሻይ አባ ፕኒደ ይያ ዎደ፥ ቢታን ደእያ ዳሮ አሳ ካልሳዳ፤ ነ ማጹዋን ካተቱ ዱረቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne zal"iyaa miishshay abbaa pinniide yiyaa wode, biittan de'iyaa daro asaa kalissaadda; ne mas'uwaan kaatetuu duretteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne shaqacey abbaafe pinni kezida wode, daro dereta kalssaasa; neni ne gita aqotaninne ne shaqacezan biittan diza kawoteththata duresadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ሻቃጬይ ኣባፌ ፒኒ ኬዚዳ ዎዴ፥ ዳሮ ዴሬታ ካልሳሳ፤ ኔኒ ኔ ጊታ ኣቆታኒኔ ኔ ሻቃጬዛን ቢታን ዲዛ ካዎቴታ ዱሬሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ነ ዛልኤ ሚሸይ አባ ፕንድ ያ ዎደ፥ ዳሮ አሳ ካልሳዳሳ፤ ነ ሻሉዋን ቢታን ደእያ ካዎት ዱረትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ne zal7e miishey abba pinnidi yaa wode, daro asaa kalsadasa; ne shaluwan biittan de7iya kawoti duretidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሸቀጥሽ ከባሕር በወጣ ጊዜ፤ ብዙ ሕዝቦችን ታጠግቢ ነበር፣ በታላቅ ሀብትሽና ሸቀጥሽ፣ የምድርን ነገሥታት ታበለጥጊ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሸቀጥ ዕቃሽ በየሀገሩ ሲሠራጭ፥ የየሀገሩን ሕዝብ ፍላጎት ያሟላ ነበር፤ ከአንቺ በተትረፈረፈ ሀብትና ሸቀጥ የምድር ነገሥታትን አበልጽገሻል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቑሑ ንግድኺ ኻብ ባሕሪ ምስ ወፀ፥ ንብዙሓት ኣህዛብ ኣፅገብክዮም፤ በቲ ብዙሕ ሃብትኽን ንግድኽን፥ ንነገስታት ምድሪ ኣሀብተምክዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቓሑ ነግድኺ ኻብ ባሕሪ ምስ ወጸ፡ ንብዙሓት ህዝብታት ኣጽገብክዮም። በቲ ብዙሕ ሃብትኽን ነግድኽን ንነገስታት ምድሪ ኣሀብተምክዮም።