Ezekiel 28:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ ኣህዛብ ዚፈልጡኻ ዅሎም ኪግረሙኻ እዮም። ራዕዲ ክትከውን ኢኻ ድሕሪ ደጊም ድማ ኣይክትከውንን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአሕዛብም ውስጥ የሚያውቁህ ሁሉ ያለቅሱልሃል፤ አንተም ለድንጋጤ ሆነሃል፤ እስከ ዘለዓለምም አትኖርም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአሕዛብም ውስጥ የሚያውቁህ ሁሉ ይደነቁብሃል፤ አንተም ለድንጋጤ ሆነሃል፥ እስከ ዘላለምም አትገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአሕዛብም ውስጥ የሚያውቁህ ሁሉ ይደነቁብሃል፤ አንተ ለድንጋጤ ሆነሃል፥ እስከ ዘለዓለምም አትገኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔና ካሰ ኤርያ ካዉተቱ ኡባይ ነባን ዳጋሜድኖ። ነ ዉርሰይ ያሽያዋ ግዴዳ፤ ኔን ላኤን ኡባካ ደአካ” ያጌ’ ያጋደ ዝላላ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neena kase eriyaa kawutetsatuu ubbay nebaan dagammeeddino. Ne wurssetsay yashshiyaawaa gideedda; neeni laa"entso ubbakka de'akka» yaagee› yaagaade zilaala» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nena eriza kawoteththati ubbay, ne bolla gakkidayssan dagammida. Ne wurseththi ceecissizaaz gidides; hayssafe guye nees de7oy deenna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔና ኤሪዛ ካዎቴቲ ኡባይ፥ ኔ ቦላ ጋኪዳይሳን ዳጋሚዳ። ኔ ዉርሴ ጬጪሲዛዝ ጊዲዴስ፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኔስ ዴኦይ ዴና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነና ካሰ ኤርያ ካዎተት ኡባይ ዳጋምዶሶና። ነ ዉርሰይ ያሽያባ ግድስ፤ ኔኒ ዛራዳ በንታካ’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nena kase eriya kawotethati ubbay dagammidosona. Ne wursethay yashshiyabaa gidis; neeni zaarada bentaka’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚያውቁህን አሕዛብ ሁሉ፣ ሁኔታህ አስደንግጧቸዋል፤ መጨረሻህ የሚያሳዝን ሆነ፤ ከእንግዲህ ህልውና የለህም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ ጠፋህ! ለዘለዓለምም አትገኝም፤ ያውቁህ የነበሩ አገሮች ሁሉ ተሸብረዋል፤ በአንተ ላይ የደረሰው መጥፎ ዕድል እንዳይገጥማቸውም ፈርተዋል።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ዝፈልጡኻ ዅሎም ኣህዛብ፥ ብኣኻ ኽስክሑ እዮም፤ መሰክሒ ኾንካ፤ ድሕሪዙይ ከዓ ኸቶ ኣይትህሉን ኢኻ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ዚፈልጡኻ ዘበሉ ዂሎም ህዝብታት ብኣኻ ኺስክሑ እዮም። መሰክሒ ዀንካ፡ ድሕርዚ ኸኣ ከቶ ኣይክትህሉን ኢኻ።