Ezekiel 28:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ እውን ኣብ ቅድሚ እቲ ዚቐትለካ፡ ኣነ ኣምላኽ እየ፡ ክትብል ትደሊ ዲኻ፧ ግናኸ ሰብ ኣብ ኢድ እቲ ዝቐትለካ ኣምላኽ ኣይክትከውንን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ ሰው ስትሆን ለሚገድሉህ ሰዎች፦ እግዚአብሔር ነኝ ትላቸዋለህን? ሰው ነህ እንጂ እግዚአብሔር አይደለህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በውኑ በገዳይህ ፊት። እኔ አምላክ ነኝ ትላለህን? ነገር ግን በገዳይህ እጅ ሰው ነህ እንጂ አምላክ አይደለህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በገዳይህ ፊትም፦ “እኔ አምላክ ነኝ” ትላለህን? ቢሆንም አንተ በገዳይህ እጅ ሰው ነህ እንጂ አምላክ አይደለህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ኔና ዎና ሀንያዋ ስንን ኔን፥ ቱሙ ታን ጾሳ ጋኒ? ኔና ዎያዋንቱ ኩሽያን ኔን አሳፐ አትና፥ ጾሳ ግዳካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, neena wod'ana haniyaawaa sintsan neeni, tumu taani s'oossaa gaanii? Neena wod'iyaawanttu kushiyan neeni asaappe attina, s'oossaa gidakka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin neni nena wodhizayta sinththan, ‹Tani xoossa› gaandii? Nena wodhizayta kushen ne gelashe neni asa attiin xoos daakka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኔኒ ኔና ዎዛይታ ሲንን፥ ‹ታኒ ጾሳ› ጋንዲ? ኔና ዎዛይታ ኩሼን ኔ ጌላሼ ኔኒ ኣሳ ኣቲን ጾስ ዳካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ነና ዎናዉ ያ ዎደ ኔኒ፥ ‘ታኒ ፆሳ’ ጋኔ? ነና ዎያ አሳ ኩሸን ነ ኩንድያ ዎደ ነ አሰፐ አትሽን፥ ፆሰ ግዳካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti nena wodhanaw yaa wode neeni, ‘Taani xoossa’ gaanee? Nena wodhiya asaa kushen ne kundiya wode ne asepe attishin, xoosse gidaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታዲያ በገዳዮችህ ፊት፣ “አምላክ ነኝ” ትላለህን? በገዳዮችህ እጅ ስትገባ፣ አንተ ሰው እንጂ አምላክ አይደለህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታዲያ ሊገድሉህ በሚመጡበት ጊዜ አሁንም ራስህን እንደ አምላክ ትቈጥር ይሆን? በገዳዮችህ እጅ ወድቀህ ስትገኝ ሰው እንጂ አምላክ ያለመሆንህ ይታወቃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እቲ ቐታሊኻ ደኾን፥ ኣነ ኣምላኽ እየ፥ ክትብል ኢኻ? ንስኻስ ኣብ ኢድ እቲ ቐታሊኻ፥ ሰብ ኢኻ እምበር ኣምላኽ ኣይኮንካን።
Amharic Tigrinya 2011
ቅድሚ እቲ ቐታሊኻ ደዀን፡ ኣነ ኣምላኽ እየ፡ ክትብል ኢኻ፡ ንስኻስ ኣብ ኢድ እቲ ወጋኢኻ ሰብ ኢኻ እምበር፡ ኣምላኽ ኣይኰንካን።