Ezekiel 29:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዕስራን ሾብዓተን ዓመት፡ ኣብታ ቀዳመይቲ ወርሒ፡ ኣብ ቀዳመይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጺኡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በሃያ ሰባ​ተ​ኛው ዓመት በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ወር ከወ​ሩም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ወደ እኔ እን​ዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ በሀያ ሰባተኛው ዓመት በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሆነ በሀያ ሰባተኛው ዓመት በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ኦሞደተዳ ላታማነ ላፑን ላይን፥ ኮይሮ አግናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ መና ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni omooddetteedda laatamanne laappuntsa laytsan, koyiro aginaan, koyiro gallassan, Med'inaa Godaa k'aalay taakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni di7ettida nam7u tammanne laappunththa layththan, koyro aginan, koyro gallassan GODAA qaalay taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ዲኤቲዳ ናምኡ ታማኔ ላፑን ላይን፥ ኮይሮ ኣጊናን፥ ኮይሮ ጋላሳን ጎዳ ቃላይ ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ድኤትዳ ላታማነ ላፑን ላይን፥ ኮይሮ አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ ሀይሳዳ ያግሸ ታኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni di7etida laatamanne laapuntho laythan, koyro ageenan, koyro gallasan, Godaa qaalay haysada yaagishe taako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሃያ ሰባተኛው ዓመት፣ በመጀመሪያው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በተሰደድን በሃያ ሰባተኛው ዓመት፥ በመጀመሪያው ወር፥ በወሩም በመጀመሪያው ቀን እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናገረኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ መበል ዕስራን ሸውዓተን ዓመት፥ ኣብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀኒ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ መበል ዕስራን ሾብዓተይ ዓመት፡ ኣብታ ቐዳመይቲ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን ኣብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ኸምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ፡