Ezekiel 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪ ሾብዓተ መዓልቲ ድማ ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጺኡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሰባቱም ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሰባቱም ቀን በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሰባቱም ቀን በኋላ የጌታ ቃል ወደ እኔ መጣ፥ እንዲህም አለኝ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላፑን ጋላሳ ዉርሰን መና ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laappuntsa gallassaa wurssetsan Med'inaa Godaa k'aalay taakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Laappunththa gallas wurseththan GODAA qaalay taakko yides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ላፑን ጋላስ ዉርሴን ጎዳ ቃላይ ታኮ ዪዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ላፑን ጋላስ ዉርሰን ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀይሳዳ ያግሸ ይስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Laapuntho gallas wursethan Godaa qaalay taako haysada yaagishe yis:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሰባቱም ቀን በኋላ፣ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰባቱ ቀኖች ካለፉ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኮነ ድማ፥ ኣብ መወዳእታ ሸውዓተ መዓልቲ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ኣብ መወዳእታ ሾብዓተ መዓልቲ ኸኣ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ፡