Ezekiel 30:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱን ምስኡ ዘለዉ ህዝቡን፡ እቶም ዜስካሕክሑ ኣህዛብ፡ ነታ ምድሪ ኼጥፍኡዋ ኪመጹ እዮም። ኣስያፎም ድማ ናብ ግብጺ ክስሕቡ፡ ነታ ምድሪ ድማ በቲ ዝተቐትሉ ክመልእዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱና ሕዝቡ የአሕዛብም ኀያላን ምድሪቱን ለማጥፋት ይላካሉ፤ ግብፃውያንንም በሰይፍ ይወጉአቸዋል፤ ምድሪቱም በሙታን ትሞላለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱና የአሕዛብ ጨካኞች ሕዝቡ ምድሪቱን ለማጥፋት ይመጣሉ፤ ሰይፋቸውንም በግብጽ ላይ ይመዝዛሉ ምድሪቱንም በተገደሉት ይሞላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱና ከሕዝቦች ሁሉ ርህራሄ የሌላቸው ሕዝቡ ምድሪቱን ለማጥፋት ይመጣሉ፤ ሰይፋቸውንም በግብጽ ላይ ይመዝዛሉ ምድሪቱንም በሬሳ ይሞላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካዉተቱዋ ኡባፐ አደ፥ መቀ ኢትያ ኦላንቻቱዋ ካለደ ዪደ፥ እ ቢታ ይሳና፤ ኡንቱንቱ ግብጼ አሳ ቦላን ማሻ ሾዲደ፥ ቢታን አሃ ኩንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kawutetsatuwaa ubbaappe aad'd'iide, mek'etsaa iitiyaa olanchchatuwaa kaaletsiide yiide, I biittaa d'ayissana; unttunttu Gibs'e asaa bollan mashshaa shoddiide, biittan anhaa kuntsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawoteththata ubbaafe menxe iita gidida izinne iza oosanchchati biittayo dhayssanaas yaana mala ooththana; bantta mashsha Gibxe bolla shoddidi biittayo aha xalla histtana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎቴታ ኡባፌ ሜንጼ ኢታ ጊዲዳ ኢዚኔ ኢዛ ኦሳንቻቲ ቢታዮ ይሳናስ ያና ማላ ኦና፤ ባንታ ማሻ ጊብጼ ቦላ ሾዲዲ ቢታዮ ኣሃ ጻላ ሂስታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎተታ ኡባፈ አድ፥ ዎዛና ምኖ ኦላንቾታ ካለድ ይድ፥ ቢታ ይሳና፤ ኤንቲ ግብፀ አሳ ቦላ ማሸ ሾድድ፥ ቢታን አሀ ኩንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawotethata ubbaafe aadhidi, wozana mino olanchota kaalethidi yidi, biitta dhaysana; enti Gibxe asaa bolla mashshe shoddidi, biittan aha kunthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከአሕዛብ ሁሉ እጅግ ጨካኝ የሆኑት፣ እርሱና ሰራዊቱ፣ ምድሪቱን ለማጥፋት እንዲመጡ ይደረጋል፤ ሰይፋቸውን በግብፅ ላይ ይመዝዛሉ፤ ምድሪቱንም ሬሳ በሬሳ ያደርጋሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ምሕረት የሌለውን ጨካኝ ሠራዊቱን አስከትሎ ምድሪቱን ለመደምሰስ ይመጣል። እነርሱም ግብጽን በሰይፍ ይመታሉ። አገሪቱም በሬሳ የተሞላች ትሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱን ህዝቡ ኸዓ ምስኡን ካብቶም ህዝብታት የመና ዝጭክኑ፥ ነታ ምድሪ ኸጥፍእዋ ኽወፁ እዮም፤ ሰይፎም ንግብፂ ኽመዙላ፥ ነታ ምድሪ እውን ብቕቱላት ክመልእዋ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱን ህዝቡ ኸኣ ምስኡን፡ ካብቶም ህዝብታት ኣዝዮም ዚጭክኑ፡ ነታ ሃገር ኬጥፍእዋ ኺወጹ እዮም። ሰይፎም ንግብጺ ኺመልሑላ፡ ነታ ሃገርውን ብቕቱላት ኪመልእዋ እዮም።