Ezekiel 32:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዓሰርተው ክልተ ዓመት፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ክልተ ወርሒ ድማ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጺኡ፡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት በዐሥራ ሁለተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ በአሥራ ሁለተኛው ዓመት በአሥራ ሁለተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሆነ በዓሥራ ሁለተኛው ዓመት በዓሥራ ሁለተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ኦሞደቴዳ ታማነ ላኤን ላይን፥ ታማነ ላኤን አግናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ መና ጎዳ ቃላይ ታኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni omoodetteedda tammanne laa"entso laytsan, tammanne laa"entso aginaan, koyiro gallassan, Med'inaa Godaa k'aalay taakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni di7ettida tammanne nam7anththo layththan, tammanne nam7anththo aginan, koyro gallassan GODAA qaalay taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ዲኤቲዳ ታማኔ ናምኣን ላይን፥ ታማኔ ናምኣን ኣጊናን፥ ኮይሮ ጋላሳን ጎዳ ቃላይ ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ድኤትዳ ታማነ ናምአን ላይን፥ ታማነ ናምአን አጌናን፥ ኮይሮ ጋላሳን፥ ጎዳ ቃላይ ሀይሳዳ ያግሸ ታኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni di7etida tammanne nam7antho laythan, tammanne nam7antho ageenan, koyro gallasan, Godaa qaalay haysada yaagishe taako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት፣ በዐሥራ ሁለተኛው ወር፣ በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በተሰደድን በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት፥ ዐሥራ ሁለተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን፥ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናገረኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኮነ ድማ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ኽልተ ዓመት፥ ኣብታ መበል ዓሰርተ ኽልተ ወርሒ፥ ካብታ ወርሒውን ኣብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ክልተ ዓመት፡ ኣብታ መበል ዓሰርተ ክልተ ወርሒ፡ ካብታ ወርሒውን ኣብታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ኸምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ፡