Ezekiel 32:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ንሳቶም ዚልቅሱላ መልቀስ እዚ እዩ፡ ኣዋልድ ኣህዛብ ኪልቅሳላ እየን። ብዛዕባኣን ብግብጽን ብዅሉ ህዝባን ኪሓዝኑ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይኸውም ሙሾ ነው፤ ሙሾን ያሞሹለታል፤ የአሕዛብ ሴቶች ልጆች ያሞሹለታል፤ ስለ ግብፅና ስለ ኀይልዋ ሁሉ ያሞሹለታል፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚያለቅሱበት ልቅሶ ይህ ነው፤ የአሕዛብ ቈነጃጅት ያለቅሱበታል፤ ስለ ግብጽና ስለ ብዛትዋ ሁሉ ያለቅሱበታል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤ የአሕዛብ ቆነጃጅት፤ በግብጽና ብዛትዋ ሁሉ ላይ ሙሾን ያወርዳሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ “ሄዌ ኡባይ ኡንቱንቶ ዝላልያ ዝላሳ ግዳናዋ። ካዉተቱዋ ማጫ አሳቱ ግብጼስነ አ ጮራ አሳዉ ዝላላና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹ «Hewe ubbay unttunttoo zilaaliyaa zilaassaa gidanawaa. Kawutetsatuwaa mac'c'a asatuu Gibs'essinne Aa c'ora asaw zilaalana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariza GODAY, «Hessi ubbay izi gishshas zilalettiza zilassa; kawoteththata macca nayti zilalana; Gibxessinne izi cora olanchchata gishshas zilalishe koyzana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ሄሲ ኡባይ ኢዚ ጊሻስ ዚላሌቲዛ ዚላሳ፤ ካዎቴታ ማጫ ናይቲ ዚላላና፤ ጊብጼሲኔ ኢዚ ጮራ ኦላንቻታ ጊሻስ ዚላሊሼ ኮይዛና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ኡባይ ኤንታዉ ዘሌለትያ ዘለልስ ግዳና። ካዎተታ ማጫሳት ግብፀስነ እያ ዳሮ አሳስ ዘሌላና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha ubbay entaw zeleeletiya zelelsi gidana. Kawotethata maccasati Gibxesinne iya daro asaas zeleelana” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለ እርሷ የሚያወርዱት ሙሾ ይህ ነው፤ የሕዝቦች ሴት ልጆች ያዜሙታል፤ ስለ ግብፅና ስለ ብዙ ሰራዊቷ ሁሉ ሙሾ ያወርዳሉ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ የሚያወርዱት ሙሾ ነው፤ የሀገሪቱ ሴቶች ሙሾ ያሰማሉ፤ ለግብጽና ብዛት ላለው ሕዝብዋ ያወርዱታል፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝልቀስ መልቀስ እዙይ እዩ፤ ኣዋልድ ህዝብታት ከልቅሳላ እየን፤” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዚድጓዕ ድጒዓ መልቀስ እዚ እዩ። ኣዋልድ ህዝብታት ኬልቅሳኦ፡ ብዛዕባ ግብጽን እቲ ብዙሕ ህዝባን ኬልቅሳላ እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።