Ezekiel 32:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ኣውጻእኩኹም ድማ፡ ንሰማይ ክሽፍኖ፡ ከዋኽብታ ድማ ከጸልምቶ እየ። ንጸሓይ ብደበና ክሽፍና እየ፡ ወርሒ ድማ ብርሃና ኣይክትህብን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በጠፋህም ጊዜ ሰማዮችን እሸፍናለሁ፤ ከዋክብትንም አጨልማለሁ፤ ፀሐዩንም በደመና እሸፍናለሁ፤ ጨረቃም ብርሃኑን አይሰጥም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባጠፋሁህም ጊዜ ሰማዮችን እሸፍናለሁ፥ ከዋክብቶችንም አጨልማለሁ፤ ፀሐዩንም በደመና እሸፍናለሁ ጨረቃም ብርሃኑን አይሰጥም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በማጠፋህ ጊዜ ሰማዮችን እሸፍናለሁ፥ ከዋክብቶቻቸውንም አጨልማለሁ፤ ፀሐይን በደመና እሸፍናለሁ፥ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኔና ይስያ ዎደ፥ ሳሉዋ ጎዛና፤ ጾልንተቱዋካ ምሳና፤ አዋካ ሻርያን ካማና፤ አግናይካ ባረ ፖኡዋ ድጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani neena d'ayissiyaa wode, saluwaa goozana; s'oolinttetuwaakka d'umissana; awaakka shaariyaan kammana; aginayikka bare poo'uwaa diggana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta nena dhayssiza wode salota goozana; istta xoolinttetakka dhumisana; awakka shaaran kammana; aginaykka ba poo7o diggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ኔና ይሲዛ ዎዴ ሳሎታ ጎዛና፤ ኢስታ ጾሊንቴታካ ሚሳና፤ ኣዋካ ሻራን ካማና፤ ኣጊናይካ ባ ፖኦ ዲጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ነና ይስያ ዎደ ሳሎይ ጎዘታና፤ ፆልንቶት ማና፤ አዋይ ሻራን ካመታና፤ አጌናይ ባ ፖኡዋ ድጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta nena dhaysiya wode saloy goozetana; xoolintoti dhumana; away shaaran kametana; ageenay ba poo7uwa diggana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተን በማጠፋ ጊዜ ሰማያትን እሸፍናለሁ፤ ከዋክብታቸውንም አጨልማለሁ፤ ፀሓይን በደመና እሸፍናለሁ፤ ጨረቃም ብርሃኗን አትሰጥም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ አንተን በማጠፋበት ጊዜ ሰማያትን እሸፍናለሁ፤ ኮከቦቻቸውንም አጨልማለሁ፤ ፀሐይን በደመና እሸፍናለሁ፤ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከጥፍአካ እንተለኹ፥ ንሰማያት ከጐልብቦ፥ ንኸዋኽብቱ ኸዓ ኸፀልምቶም፥ ንፀሓይ ድማ ብደመና ኽኽውላ እየ፤ ወርሒውን ብርሃና ኣይትህብን እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ከጥፍኣካ ኸሎኹ፡ ንሰማያት ከጐልብቦ፡ ንኸዋኽብቱ ኸኣ ከጸልምቶም፡ ንጸሓይ ብደበና ክኽውላ እየ፡ ወርሒውን ብርሃና ኣይክትህብን እያ።