Ezekiel 33:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጻድቕ ብርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ እንተ በልክዎ። ኣብ ጽድቁ ተኣሚኑ በደል እንተፈጺሙ ኩሉ ጽድቁ ኣይክዝከርን እዩ፤ ብሰንኪ እቲ ዝገበሮ ኣበሳ ግና ብእኡ ክመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ ጻድቁን፦ በርግጥ በሕይወት ትኖራለህ ባልሁ ጊዜ፥ እርሱ በጽድቁ ታምኖ ኀጢአት ቢሠራ በሠራው ኀጢአት ይሞታል እንጂ ጽድቁ አይታሰብለትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ጻድቁን። በእርግጥ በሕይወት ትኖራለህ ባልሁ ጊዜ፥ እርሱ በጽድቁ ታምኖ ኃጢአት ቢሠራ በሠራው ኃጢአት ይሞታል እንጂ ጽድቁ አይታሰብለትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ጻድቁን፦ በእርግጥ በሕይወት ትኖራለህ ባልሁት ጊዜ፥ እርሱ ጽድቁን ተማምኖ ኃጢአት ቢሠራ በሠራው ኃጢአትም ይሞታል እንጂ ጽድቁ አይታሰብለትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ጽሎ አሳ፥ “ኔን ቱሙ ፓጻ ደአና” ያጌዳ ዎደ፥ እ ባረ ጽሎተን አማነቲደ ናጋራ ኦፐ፥ ባረ ኦዳ ናጋራን እ ሀይቃናፐ አትና፥ ካሰ ጽሎተይ አዉ ቆፈተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani s'illo asaa, «Neeni tumu pas'a de'ana» yaageedda wode, I bare s'illotetsan ammanettiide nagaraa ootsooppe, bare ootseedda nagaran I hayk'k'anaappe attina, kase s'illotetsay aw k'ofettenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xillo as tumappe neni shemppora paxa daana giin izikka ba xilloteththan ammanettidi iita ooththiko iza xillo oosotappe issoyka qofettenna; izikka ba nagara gaason hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሎ ኣስ ቱማፔ ኔኒ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ጊን ኢዚካ ባ ጺሎቴን ኣማኔቲዲ ኢታ ኦኮ ኢዛ ጺሎ ኦሶታፔ ኢሶይካ ቆፌቴና፤ ኢዚካ ባ ናጋራ ጋሶን ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ፅሎ አሳኮ፥ ‘ኔኒ ቱማ ደኦን ዳና’ ያግዳ ዎደ፥ እ ባ ፅሎተን አማነትድ ናጋራ ኦኮ፥ ባ ኦዳ ናጋራን እ ሀይቃናፐ አትሽን፥ ካሰ ፅሎተይ እያው ቆፈተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani xillo asako, ‘Neeni tuma de7on daana’ yaagida wode, I ba xillotethan ammanetidi nagara oothiko, ba oothida nagaran I hayqanaape attishin, kase xillotethay iyaw qofetenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጻድቁን ሰው በርግጥ በሕይወት ትኖራለህ ብለው፣ እርሱም ጽድቁን ተማምኖ ክፋት ቢሠራ፣ ከጽድቅ ሥራው አንዱም አይታሰብለትም፤ በኀጢአቱም ምክንያት ይሞታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጻድቅ ሰው በእርግጥ በሕይወት ትኖራለህ ብለውም እርሱ ግን ‘የቀድሞ የጽድቅ ሥራዬ ይበቃኛል’ ብሎ ኃጢአት መሥራት ቢጀምር፥ ከቀድሞ መልካም ሥራው አንዱንም እንኳ አላስታውስለትም፤ ስለዚህም በኃጢአቱ ምክንያት ይሞታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ፃድቕ ብርግፅ ብህይወት ክትነብር ኢኻ እንተ በልክዎ፥ ንሱ ኸዓ ብፅድቁ ተአሚኑ እንተ ሓጥአ፥ ንሱ ብሰንኪ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ኽመውት እዩ እምበር፥ እቲ ዅሉ ፅድቁ ኣይዝከረሉን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ጻድቕ፡ ብርግጽ ብህይወት ክትነብር ኢኻ እንተ በልክዎ፡ ንሱ ኸኣ ብጽድቁ ተኣሚኑ እንተ ኣበሰ፡ ንሱ ብሰሪ እቲ ዝገበሮ ኣበሳኡ ኺመውት እዩ እምበር፡ እቲ ዂሉ ጽድቁ ኣይኪዝከረሉን እዩ።