Ezekiel 33:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ዝፈጸሞ ሓጢኣቱ ሓደ እኳ ኣይክዝከርን እዩ፡ ንሱ ሕጋዊን ቅኑዕን ገይሩ እዩ። ብርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሠራውም ኀጢአት ሁሉ አይታሰብበትም፤ ፍርድንና ቅን ነገርን አድርጎአልና፤ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራው ኃጢአት ሁሉ አይታሰብበትም፤ ፍርድንና ቅን ነገርን አድርጎአል፤ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሠራው ኃጢአት ሁሉ አይታሰብበትም፤ ፍርድንና ቅን ነገርን አድርጎአል፥ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ካሰ ኦዳ ናጋራይ እቱነ ቆፈተና፤ ሀእ ፕርዳነ ሱረ ኦሱዋ ኦዳ ድራዉ፥ እ ቱማ ፓጻ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I kase ootseedda nagaray ittuunne k'ofettenna; ha"i pirddaanne suure oosuwaa ootseedda diraw, I tuma pas'a de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi ooththida nagarappe issoyka qofettenna; izi suurenne likke gidida miish ooththida gishshas tumappe shemppora paxa daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኦዳ ናጋራፔ ኢሶይካ ቆፌቴና፤ ኢዚ ሱሬኔ ሊኬ ጊዲዳ ሚሽ ኦዳ ጊሻስ ቱማፔ ሼምፖራ ፓጻ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ካሰ ኦዳ ናጋራይ እሶይ ቆፈተና፤ ሀእ ቱማነ ሱረ ኦሶ ኦዳ ግሾ፥ እ ቱማ ደኦን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I kase oothida nagaray issoy qofetenna; ha77i tumanne suure ooso oothida gisho, I tuma de7on daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሠራው ኀጢአት አንዱም አይታሰብበትም፤ ቀናውንና ትክክለኛውን አድርጓልና፤ በርግጥ በሕይወት ይኖራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራውን ኃጢአት ሁሉ ይቅር እልለታለሁ፤ እውነተኛና ትክክለኛ የሆነውን ሥራ በመሥራቱ በእርግጥ በሕይወት ይኖራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝገበሮ ዅሉ ሓጢኣቱ ኣይዝከረሉን፤ ፍትሕን ቅንዕናን ገይሩ እዩ እሞ፥ ርግፅ ብህይወት ክነብር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዝገበሮ ዘበለ ዂሉ ሓጢኣቱ ኣይኪዝከረሉን። ፍርድን ጽድቅን ገይሩ እዩ እሞ፡ ርግጽ ብህይወት ኪነብር እዩ።