Ezekiel 34:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ዝጠፍአ፡ ነቲ እተባረረ፡ ክመልሶ እየ፡ ነቲ እተሰብረ ድማ ክኣስሮ፡ ነቲ ዝሓመመ ድማ ከበርትዖ እየ። ነቶም ስብሕን ሓያላትን ግና ከጥፍኦም እየ፤ ብፍርዲ ክምግቦም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጠፋውንም እፈልጋለሁ፤ የባዘነውንም እመልሳለሁ፤ የተሰበረውንም እጠግናለሁ፤ የደከመውንም አጸናለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውንም እጠብቃለሁ፤ በፍርድም እጠብቃቸዋለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጠፋውንም እፈልጋለሁ የባዘነውንም እመልሳለሁ የተሰበረውንም እጠግናለሁ የደከመውንም አጸናለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውንም አጠፋለሁ፤ በፍርድም እጠብቃቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጠፋውን እፈልጋለሁ፥ የባዘነውን እመልሳለሁ፥ የተሰበረውንም እጠግናለሁ የደከመውንም አበረታለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውን አጠፋለሁ፤ በፍትሕም እጠብቀዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባዬዳዋ ኮያና፤ ዎራ ቤዳዋ ዛራና፤ መኤዳዋ ኮላና፤ ሀርጌዳዋካ ፓና። ሽን ሞዳዋነ ምኔዳዋ ይሳና፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ሱረ ፕርድያ ሄንንቻ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bayeeddawaa koyana; wora beeddawaa zaarana; me"eeddawaa koolana; harggeeddawaakka patsana. Shin mod'd'eeddawaanne minneeddawaa d'ayissana; ayaw gooppe, taani suure pirddiyaa hentsanchchaa» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani dhaydayssa koyana; toylattidayssaka zaarana; meqqidayssa koolana; daaburdayssaka minththeththana. Gido attiin tani modhdhidaytanne minnidayta dhayssana; wudeza wogara heemmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ይዳይሳ ኮያና፤ ቶይላቲዳይሳካ ዛራና፤ ሜቂዳይሳ ኮላና፤ ዳቡርዳይሳካ ሚንና። ጊዶ ኣቲን ታኒ ሞዳይታኔ ሚኒዳይታ ይሳና፤ ዉዴዛ ዎጋራ ሄማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ይዳይሳ ኮያና፤ በትዳይሳ ዛራና፤ መቅዳይሳ ኮላና፤ ሀርግዳይሳ ፓና። ሽን ታኒ ሱረ ፕርድያ ሄንንቾ ግድያ ግሾ ገነን ሞዳይሳነ ምንዳይሳ ይሳና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani dhayidaysa koyana; betidaysa zaarana; meqidaysa koolana; hargidaysa pathana. Shin taani suure pirdiya henthancho gidiya gisho genen modhidaysanne minnidaysa dhaysana” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጠፉትን እፈልጋለሁ፤ የባዘኑትንም እመልሳለሁ። የተጐዱትን እጠግናለሁ፤ የደከሙትንም አበረታለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውን ግን አጠፋለሁ። መንጋውን በፍትሕ እጠብቃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የጠፉትን እፈልጋለሁ፤ የባዘኑትን እመልሳለሁ፤ የተሰበሩትን እጠግናለሁ፤ ደካሞችን አበረታለሁ፤ እኔ ትክክለኛ እረኛ ስለ ሆንኩ በግፍ የሰቡትንና ብርቱዎች የሆኑትን አጠፋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ዝጠፍአት ክደሊ፥ እተባረረት ክመልስ፥ እተሰብረት ክፅግን፥ ዝደኸመት ከዓ ኸበርትዕ፥ ነታ ዝሰብሐትን ዝበርትዐትን ግና ኸጥፍእ፥ ብፍትሒውን ክጓስየን እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ዝጠፍኤት ክደሊ፡ እተባረረት ክመልስ፡ እተሰብረት ክዘንን፡ ዝሐመቐት ከኣ ከጽንዕ፡ ነታ ዝሰብሔት ዝበርትዔትን ግና ከጥፍእ፡ ብፍርዲውን ክጓስየን እየ።